https://amh.sputniknews.africa
የዩክሬን የሰላም ሂደት ለስምምነት መቃረቡን ከፍተኛ የአሜሪካ ባለሥልጣን ተናገሩ
የዩክሬን የሰላም ሂደት ለስምምነት መቃረቡን ከፍተኛ የአሜሪካ ባለሥልጣን ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን የሰላም ሂደት ለስምምነት መቃረቡን ከፍተኛ የአሜሪካ ባለሥልጣን ተናገሩ የአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ማይክ ዋልትዝ ሂደቱ እየተቋጨ ባለበት በአሁኑ ሰዓት ሁለቱም አካላት ሰላምን ሊፈልጉ እና ስምምነቱን ለማጠናቀቅ በጠረጴዛ ዙሪያ መምጣት... 01.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-01T19:31+0300
2025-05-01T19:31+0300
2025-05-01T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/01/300238_1:0:1240:697_1920x0_80_0_0_59dd109903fc27e0bf5527f566b96dcb.jpg
የዩክሬን የሰላም ሂደት ለስምምነት መቃረቡን ከፍተኛ የአሜሪካ ባለሥልጣን ተናገሩ የአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ማይክ ዋልትዝ ሂደቱ እየተቋጨ ባለበት በአሁኑ ሰዓት ሁለቱም አካላት ሰላምን ሊፈልጉ እና ስምምነቱን ለማጠናቀቅ በጠረጴዛ ዙሪያ መምጣት ይገባቸዋል ብለዋል። "ሂደቱ እንደቀጠለ ነው። የሚዋዥቅባቸው ጊዜያት አሉ።...እየተቃረብን ነው" ሲሉ ለፎክስ ኒውስ ተናግረዋል። "ሩሲያ ወደ ጠረጴዛው መምጣት አለባት። ሁለቱ ወገኖች ሰላምን ሊመርጡ ይገባል። ሁለቱ ወገኖች ግጭቱን ማቆም ሊፈልጉ ይገባል። አሁንም ስምምነት ላይ መድረስ እንደሚቻል እናስባለን" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/01/300238_156:0:1085:697_1920x0_80_0_0_be112c37b28bb3d27647f11b36d1c584.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዩክሬን የሰላም ሂደት ለስምምነት መቃረቡን ከፍተኛ የአሜሪካ ባለሥልጣን ተናገሩ
19:31 01.05.2025 (የተሻሻለ: 19:54 01.05.2025) የዩክሬን የሰላም ሂደት ለስምምነት መቃረቡን ከፍተኛ የአሜሪካ ባለሥልጣን ተናገሩ
የአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ማይክ ዋልትዝ ሂደቱ እየተቋጨ ባለበት በአሁኑ ሰዓት ሁለቱም አካላት ሰላምን ሊፈልጉ እና ስምምነቱን ለማጠናቀቅ በጠረጴዛ ዙሪያ መምጣት ይገባቸዋል ብለዋል።
"ሂደቱ እንደቀጠለ ነው። የሚዋዥቅባቸው ጊዜያት አሉ።...እየተቃረብን ነው" ሲሉ ለፎክስ ኒውስ ተናግረዋል።
"ሩሲያ ወደ ጠረጴዛው መምጣት አለባት። ሁለቱ ወገኖች ሰላምን ሊመርጡ ይገባል። ሁለቱ ወገኖች ግጭቱን ማቆም ሊፈልጉ ይገባል። አሁንም ስምምነት ላይ መድረስ እንደሚቻል እናስባለን" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X