የዩክሬን ጦር በሩሲያ ሄርሶን ክልል አሌሽኪ ገበያ ላይ በበዓል ቀን ሆን ብሎ ጥቃት ፈጽሟል ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ

ሰብስክራይብ

የዩክሬን ጦር በሩሲያ ሄርሶን ክልል አሌሽኪ ገበያ ላይ በበዓል ቀን ሆን ብሎ ጥቃት ፈጽሟል ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ

"ይህ በሰላማዊ ሩሲያውያን ላይ በዩክሬን ናዚዎች የተፈጸመ ሌላ አሰቃቂ የጦር ወንጀል ነው" ብሏል ሚኒስቴሩ በመግለጫው።

በጥቃቱ 7 ሰዎች እንደተገደሉ እና ከ20 በላይ በሚሆኑት ላይ ጉዳት እንደደረሰ የአከባቢው አስተዳዳሪ አስታውቀዋል።

ቭላድሚር ሳልዶ ኪዬቭ ተከታታይ ጥቃት ከፈጸመች በኋላ ከሞት የተረፉትን ለመጨረስ ኤፍፒቪ ድሮኖችን መላኳንም ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየዩክሬን ጦር በሩሲያ ሄርሶን ክልል አሌሽኪ ገበያ ላይ በበዓል ቀን ሆን ብሎ ጥቃት ፈጽሟል ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
የዩክሬን ጦር በሩሲያ ሄርሶን ክልል አሌሽኪ ገበያ ላይ በበዓል ቀን ሆን ብሎ ጥቃት ፈጽሟል ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.05.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0