https://amh.sputniknews.africa
የዩክሬን ጦር በሩሲያ ሄርሶን ክልል አሌሽኪ ገበያ ላይ በበዓል ቀን ሆን ብሎ ጥቃት ፈጽሟል ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
የዩክሬን ጦር በሩሲያ ሄርሶን ክልል አሌሽኪ ገበያ ላይ በበዓል ቀን ሆን ብሎ ጥቃት ፈጽሟል ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ጦር በሩሲያ ሄርሶን ክልል አሌሽኪ ገበያ ላይ በበዓል ቀን ሆን ብሎ ጥቃት ፈጽሟል ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ "ይህ በሰላማዊ ሩሲያውያን ላይ በዩክሬን ናዚዎች የተፈጸመ ሌላ አሰቃቂ የጦር ወንጀል ነው" ብሏል... 01.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-01T17:45+0300
2025-05-01T17:45+0300
2025-05-01T18:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/01/299849_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_c7da54f70320caa5541f7781c3b881f8.jpg
የዩክሬን ጦር በሩሲያ ሄርሶን ክልል አሌሽኪ ገበያ ላይ በበዓል ቀን ሆን ብሎ ጥቃት ፈጽሟል ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ "ይህ በሰላማዊ ሩሲያውያን ላይ በዩክሬን ናዚዎች የተፈጸመ ሌላ አሰቃቂ የጦር ወንጀል ነው" ብሏል ሚኒስቴሩ በመግለጫው። በጥቃቱ 7 ሰዎች እንደተገደሉ እና ከ20 በላይ በሚሆኑት ላይ ጉዳት እንደደረሰ የአከባቢው አስተዳዳሪ አስታውቀዋል።ቭላድሚር ሳልዶ ኪዬቭ ተከታታይ ጥቃት ከፈጸመች በኋላ ከሞት የተረፉትን ለመጨረስ ኤፍፒቪ ድሮኖችን መላኳንም ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የዩክሬን ጦር በሩሲያ ሄርሶን ክልል አሌሽኪ ገበያ ላይ በበዓል ቀን ሆን ብሎ ጥቃት ፈጽሟል ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ጦር በሩሲያ ሄርሶን ክልል አሌሽኪ ገበያ ላይ በበዓል ቀን ሆን ብሎ ጥቃት ፈጽሟል ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
2025-05-01T17:45+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/01/299849_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_aa398a36a6bd7c51b316d8d0a9af4723.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዩክሬን ጦር በሩሲያ ሄርሶን ክልል አሌሽኪ ገበያ ላይ በበዓል ቀን ሆን ብሎ ጥቃት ፈጽሟል ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
17:45 01.05.2025 (የተሻሻለ: 18:04 01.05.2025) የዩክሬን ጦር በሩሲያ ሄርሶን ክልል አሌሽኪ ገበያ ላይ በበዓል ቀን ሆን ብሎ ጥቃት ፈጽሟል ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
"ይህ በሰላማዊ ሩሲያውያን ላይ በዩክሬን ናዚዎች የተፈጸመ ሌላ አሰቃቂ የጦር ወንጀል ነው" ብሏል ሚኒስቴሩ በመግለጫው።
በጥቃቱ 7 ሰዎች እንደተገደሉ እና ከ20 በላይ በሚሆኑት ላይ ጉዳት እንደደረሰ የአከባቢው አስተዳዳሪ አስታውቀዋል።
ቭላድሚር ሳልዶ ኪዬቭ ተከታታይ ጥቃት ከፈጸመች በኋላ ከሞት የተረፉትን ለመጨረስ ኤፍፒቪ ድሮኖችን መላኳንም ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X