ደቡብ አፍሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ጠንካራ የቱሪዝም አጋርነት ለመፍጠር ፍላጎት እንዳላት ገለፀች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱደቡብ አፍሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ጠንካራ የቱሪዝም አጋርነት ለመፍጠር ፍላጎት እንዳላት ገለፀች
ደቡብ አፍሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ጠንካራ የቱሪዝም አጋርነት ለመፍጠር ፍላጎት እንዳላት ገለፀች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.05.2025
ሰብስክራይብ

ደቡብ አፍሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ጠንካራ የቱሪዝም አጋርነት ለመፍጠር ፍላጎት እንዳላት ገለፀች

በኢትዮጵያ የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር ኖንሴባ ሎሲ ኢትዮጵያ ወደ ብሪክስ መግባቷ ለአዲስ የትብብር ምዕራፍ በር እንደከፈተ ተናግረዋል።

የብሪክስ አባል ሀገራት በፖሊሲ ብቻ ሳይሆን በእርስ በርስ ጉብኝት እና በቱሪዝም መስኮቻቸው ላይ ኢንቨስት በማድረግ በቅርበት መሥራት አለባቸው ብለዋል።

አምባሳደሯ የደቡብ አፍሪካ ኤምባሲ የቱሪዝም ልውውጥን ለማነቃቃት የሚያግዙ ተጨባጭ ሀሳቦችን እና ፕሮግራሞችን እያዘጋጀ እንደሚገኝ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልጸዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0