ደቡብ አፍሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ጠንካራ የቱሪዝም አጋርነት ለመፍጠር ፍላጎት እንዳላት ገለፀች
15:29 01.05.2025 (የተሻሻለ: 16:04 01.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱደቡብ አፍሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ጠንካራ የቱሪዝም አጋርነት ለመፍጠር ፍላጎት እንዳላት ገለፀች

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ደቡብ አፍሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ጠንካራ የቱሪዝም አጋርነት ለመፍጠር ፍላጎት እንዳላት ገለፀች
በኢትዮጵያ የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር ኖንሴባ ሎሲ ኢትዮጵያ ወደ ብሪክስ መግባቷ ለአዲስ የትብብር ምዕራፍ በር እንደከፈተ ተናግረዋል።
የብሪክስ አባል ሀገራት በፖሊሲ ብቻ ሳይሆን በእርስ በርስ ጉብኝት እና በቱሪዝም መስኮቻቸው ላይ ኢንቨስት በማድረግ በቅርበት መሥራት አለባቸው ብለዋል።
አምባሳደሯ የደቡብ አፍሪካ ኤምባሲ የቱሪዝም ልውውጥን ለማነቃቃት የሚያግዙ ተጨባጭ ሀሳቦችን እና ፕሮግራሞችን እያዘጋጀ እንደሚገኝ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልጸዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X