ፑቲን ከተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ፕሬዝዳንት ጋር በስልክ መነጋገራቸውን ክሬምሊን አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፑቲን ከተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ፕሬዝዳንት ጋር በስልክ መነጋገራቸውን ክሬምሊን አስታወቀ
ፑቲን ከተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ፕሬዝዳንት ጋር በስልክ መነጋገራቸውን ክሬምሊን አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.05.2025
ሰብስክራይብ

ፑቲን ከተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ፕሬዝዳንት ጋር በስልክ መነጋገራቸውን ክሬምሊን አስታወቀ

የሩሲያው ፕሬዝዳንት ዩኤኢ በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል የእስረኞች ልውውጥ እንዲካሄድ ላደረገችው እገዛ ለመሐመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን ምሥጋና አቅርበዋል።

በፋሲካ በዓል ወቅት 246 ሩሲያውያን በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ጥረት ወደ ቤታቸው ተመልሰዋል።

የኤምሬቱ መሪ ከናዚ ጀርመን ጋር በተደረገው ጦርነት ድል የተገኘበትን 80ኛ ዓመት አስመልክቶ ለፑቲን እና ለሩሲያ ሕዝብ መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0