https://amh.sputniknews.africa/20250501/297394.html
ዛምቢያ የኢትዮጵያን ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ሥርዓት መተግበር እንደምትፈልግ ገለፀች
ዛምቢያ የኢትዮጵያን ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ሥርዓት መተግበር እንደምትፈልግ ገለፀች
Sputnik አፍሪካ
ዛምቢያ የኢትዮጵያን ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ሥርዓት መተግበር እንደምትፈልግ ገለፀች የኢትዮጵያ ፕሮጀክት በሀገር ውስጥ የበለፀገ መሆኑ የዛምቢያን ትኩረት እንደሳበ የስማርት ዛምቢያ ብሔራዊ አስተባባሪ ፐርሲ ቺንያማ አዲስ አበባ ተካሂዶ በነበረው... 01.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-01T13:38+0300
2025-05-01T13:38+0300
2025-05-01T13:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/01/297241_0:57:1080:665_1920x0_80_0_0_aaf40a196a1f01f145f11c71134a87d3.jpg
ዛምቢያ የኢትዮጵያን ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ሥርዓት መተግበር እንደምትፈልግ ገለፀች የኢትዮጵያ ፕሮጀክት በሀገር ውስጥ የበለፀገ መሆኑ የዛምቢያን ትኩረት እንደሳበ የስማርት ዛምቢያ ብሔራዊ አስተባባሪ ፐርሲ ቺንያማ አዲስ አበባ ተካሂዶ በነበረው የአፍሪካ ኢኖቬሽን ፎረም ላይ ተናግረዋል።አክለውም ሉሳካ የግዙፍ ኩባንያዎችን ሶፍትዌር ሀገር ውስጥ በሚበለጽጉ ስርዓቶች እየቀየረች እንደሆነ ጠቁመዋል።የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም እስከ ፈረንጆቹ 2030 90 ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያንን ለመመዝገብ ወጥኗል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/01/297241_59:0:1022:722_1920x0_80_0_0_c93025ddf9c679880509395e88a2120b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዛምቢያ የኢትዮጵያን ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ሥርዓት መተግበር እንደምትፈልግ ገለፀች
13:38 01.05.2025 (የተሻሻለ: 13:54 01.05.2025) ዛምቢያ የኢትዮጵያን ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ሥርዓት መተግበር እንደምትፈልግ ገለፀች
የኢትዮጵያ ፕሮጀክት በሀገር ውስጥ የበለፀገ መሆኑ የዛምቢያን ትኩረት እንደሳበ የስማርት ዛምቢያ ብሔራዊ አስተባባሪ ፐርሲ ቺንያማ አዲስ አበባ ተካሂዶ በነበረው የአፍሪካ ኢኖቬሽን ፎረም ላይ ተናግረዋል።
አክለውም ሉሳካ የግዙፍ ኩባንያዎችን ሶፍትዌር ሀገር ውስጥ በሚበለጽጉ ስርዓቶች እየቀየረች እንደሆነ ጠቁመዋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም እስከ ፈረንጆቹ 2030 90 ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያንን ለመመዝገብ ወጥኗል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X