ኢትዮጵያ ለአውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪው ረቂቅ ፖሊሲ አዘጋጀች
17:40 30.04.2025 (የተሻሻለ: 18:34 30.04.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ ለአውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪው ረቂቅ ፖሊሲ አዘጋጀች
ስለ ሰነዱ የታወቁ ጉዳዮች፦
▪ ኢንዱስትሪውን የተመለከተ የመጀመሪያው ሰነድ ሲሆን በነዳጅ እና በኤሌክትሪክ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎችን ታሳቢ አድርጓል።
▪ ከሀገሪቱ ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ጋር የተጣጣመው ረቂቅ ፖሊሲ የኢንደስትሪውን አሁናዊ ቁመና የሚያሳይ እና ቀጣይ ዕቅዶችን አካቷል።
▪ በተጨማሪም ከውጭ የሚገቡ ተሽከርካሪዎች ማለፍ ያለባቸውን ሂደቶች በዝርዝር አስቀምጧል፡፡
▪ በረቂቁ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር፣ የኢንዱስትሪ ሚንስቴር፣ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር እና ሌሎችም ተሳትፎ እያደረጉ ይገኛሉ።
▪ ፖሊሲው የባለድርሻ አካላትን አስተያየት አካቶ በአንድ ዓመት ውስጥ ይፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X