በአፍሪካ ትምህርት ላይ የሚደረግ ኢንቨስትመንት ለሰው ልጆች በጠቅላላ አዎንታዊ ምላሽ ያመጣል ሲሉ የሩሲያ ባለስልጣን ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበአፍሪካ ትምህርት ላይ የሚደረግ ኢንቨስትመንት ለሰው ልጆች በጠቅላላ አዎንታዊ ምላሽ ያመጣል ሲሉ የሩሲያ ባለስልጣን ተናገሩ
በአፍሪካ ትምህርት ላይ የሚደረግ ኢንቨስትመንት ለሰው ልጆች በጠቅላላ አዎንታዊ ምላሽ ያመጣል ሲሉ የሩሲያ ባለስልጣን ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.04.2025
ሰብስክራይብ

በአፍሪካ ትምህርት ላይ የሚደረግ ኢንቨስትመንት ለሰው ልጆች በጠቅላላ አዎንታዊ ምላሽ ያመጣል ሲሉ የሩሲያ ባለስልጣን ተናገሩ

ትምህርት ለአፍሪካ ኢኮኖሚያዊ እድገትና ኢንቨስትመንት ወሳኝ ነው ሲሉ የሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ አስተዳደር ምክትል ኃላፊ ማክስሚም ኦሬሽኪን ተናግረዋል።

ባለስልጣኑ በሩሲያ ብሔራዊ ማዕከል "የዓለም የወደፊት ዕጣ ፈንታ ፤ አዲስ መድረክ ለሁሉን አቀፍ እድገት" በሚል መሪ ቃል በተጀመረ የውይይት መድረክ ላይ ንግግር አድርገዋል።

ሩሲያ ለአፍሪካ ያላት አመለካከት መልካም እና ሰብአዊ መሆኑን አፅንዖት በመስጠት፤ በአፍሪካ ያለውን ብዛት ያለው የወጣት ቁጥር እና በፍጥነት እያደገ የመጣውን ህዝብ ከግምት በማስገባት የአህጉሪቱ የልማት አቅም እጅግ ከፍተኛ ነው ብለዋል።

እንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0