በአፍሪካ ትምህርት ላይ የሚደረግ ኢንቨስትመንት ለሰው ልጆች በጠቅላላ አዎንታዊ ምላሽ ያመጣል ሲሉ የሩሲያ ባለስልጣን ተናገሩ
16:58 30.04.2025 (የተሻሻለ: 17:34 30.04.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበአፍሪካ ትምህርት ላይ የሚደረግ ኢንቨስትመንት ለሰው ልጆች በጠቅላላ አዎንታዊ ምላሽ ያመጣል ሲሉ የሩሲያ ባለስልጣን ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በአፍሪካ ትምህርት ላይ የሚደረግ ኢንቨስትመንት ለሰው ልጆች በጠቅላላ አዎንታዊ ምላሽ ያመጣል ሲሉ የሩሲያ ባለስልጣን ተናገሩ
ትምህርት ለአፍሪካ ኢኮኖሚያዊ እድገትና ኢንቨስትመንት ወሳኝ ነው ሲሉ የሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ አስተዳደር ምክትል ኃላፊ ማክስሚም ኦሬሽኪን ተናግረዋል።
ባለስልጣኑ በሩሲያ ብሔራዊ ማዕከል "የዓለም የወደፊት ዕጣ ፈንታ ፤ አዲስ መድረክ ለሁሉን አቀፍ እድገት" በሚል መሪ ቃል በተጀመረ የውይይት መድረክ ላይ ንግግር አድርገዋል።
ሩሲያ ለአፍሪካ ያላት አመለካከት መልካም እና ሰብአዊ መሆኑን አፅንዖት በመስጠት፤ በአፍሪካ ያለውን ብዛት ያለው የወጣት ቁጥር እና በፍጥነት እያደገ የመጣውን ህዝብ ከግምት በማስገባት የአህጉሪቱ የልማት አቅም እጅግ ከፍተኛ ነው ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X