በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር “ኢትዮጵያ ከዚህ በኋላ ወደብ አልባ ሳትሆን በመሬት የተሳሰረች ሀገር ናት” ሲሉ ተናገሩ
12:09 30.04.2025 (የተሻሻለ: 12:54 30.04.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር “ኢትዮጵያ ከዚህ በኋላ ወደብ አልባ ሳትሆን በመሬት የተሳሰረች ሀገር ናት” ሲሉ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር “ኢትዮጵያ ከዚህ በኋላ ወደብ አልባ ሳትሆን በመሬት የተሳሰረች ሀገር ናት” ሲሉ ተናገሩ
ሀገሪቱ 95 በመቶ የሚሆነውን የገቢ እና ወጪ ንግዷን የኢትዮ-ጅቡቲን የባቡር መስመር ተጠቅማ እንደምታሳልጥ አምባሳደሩ ጀማል በክር ለፓኪሰታን ሚዲያ ተናግረዋል፡፡ የማጓጓዝ ሂደቱ ከግማሽ ቀን በላይ እንደማይፈጅም ነው የጠቆሙት።
አክለውም የኢትዮጵያ 7 ደርቅ ወደቦች የሎጂስቲክስ ዘርፉን ማነቆዎች ቀርፈዋል ብለዋል፡፡
አምባሳደሩ የካራቺን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት በጎበኙበት ወቅት የፓኪስታን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ እንዲሁም በመጪው ግንቦት 4 እና 5 በሚካሄደው የኢንቨስትመንት ፎረም ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X