በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር “ኢትዮጵያ ከዚህ በኋላ ወደብ አልባ ሳትሆን በመሬት የተሳሰረች ሀገር ናት” ሲሉ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር “ኢትዮጵያ ከዚህ በኋላ ወደብ አልባ ሳትሆን በመሬት የተሳሰረች ሀገር ናት” ሲሉ ተናገሩ
በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር “ኢትዮጵያ ከዚህ በኋላ ወደብ አልባ ሳትሆን በመሬት የተሳሰረች ሀገር ናት” ሲሉ ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.04.2025
ሰብስክራይብ

በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር “ኢትዮጵያ ከዚህ በኋላ ወደብ አልባ ሳትሆን በመሬት የተሳሰረች ሀገር ናት” ሲሉ ተናገሩ

ሀገሪቱ 95 በመቶ የሚሆነውን የገቢ እና ወጪ ንግዷን የኢትዮ-ጅቡቲን የባቡር መስመር ተጠቅማ እንደምታሳልጥ አምባሳደሩ ጀማል በክር ለፓኪሰታን ሚዲያ ተናግረዋል፡፡ የማጓጓዝ ሂደቱ ከግማሽ ቀን በላይ እንደማይፈጅም ነው የጠቆሙት።

አክለውም የኢትዮጵያ 7 ደርቅ ወደቦች የሎጂስቲክስ ዘርፉን ማነቆዎች ቀርፈዋል ብለዋል፡፡

አምባሳደሩ የካራቺን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት በጎበኙበት ወቅት የፓኪስታን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ እንዲሁም በመጪው ግንቦት 4 እና 5 በሚካሄደው የኢንቨስትመንት ፎረም ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0