ዜሌንስኪ እና 'አክራሪ ቡድኑ' የሰላም ጥረቶች ላይ አሻጥር እየፈፀሙ ነው የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱዜሌንስኪ እና 'አክራሪ ቡድኑ' የሰላም ጥረቶች ላይ አሻጥር እየፈፀሙ ነው የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ዜሌንስኪ እና 'አክራሪ ቡድኑ' የሰላም ጥረቶች ላይ አሻጥር እየፈፀሙ ነው የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.04.2025
ሰብስክራይብ

  ዜሌንስኪ እና 'አክራሪ ቡድኑ' የሰላም ጥረቶች ላይ አሻጥር እየፈፀሙ ነው የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

የኪየቭ አገዛዝ "በቀጥታ አየር ላይ በዋለ ስርጭት የሽብር ጥቃቶችን እያቀነባበረ" ከዩክሬን ጋር ስለ 'ተኩስ አቁም'' እንዴት መነጋገር እንችላለን? ሲሉ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል።

ቃል አቀባይዋ ይህን ያሉት ዜሌንስኪ በሩሲያ ላይ  "ጫና መፍጠሪያ ነጥቦች" በማለት ላቀረበው ማስፈራሪያ እና ሞስኮ 80ኛው የድል መታሰቢያ በዓል አስመልክቶ ስለሚካሄደው የድል ቀን ወታደራዊ ሰልፍ "መጨነቋ ትክክል ነው" በሚል ለሰጠው አስተያየት ምላሽ በሰጡበት ወቅት ነው።

"ልክ እንደ ቀንደኛ አሸባሪዎች ይፎክራሉ" ሲሉ ዲፕሎማቷ አክለዋል።

ሩሲያ ዩክሬን የመደራደር አቅም እንደሌላት በተደጋጋሚ  ጠቁማለች። ዜሌንስኪ በለንደን የተካሄደውን የዩክሬን ስብሰባ፣ የትንሳኤ የተኩስ አቁም ስምምነትን እና የኃይል ተቋማት ላይ የሚደረጉ ጥቃቶችን ለማቆም የተደረገውን ስምምነት አለማክበሩን አፅንኦት ሰጥተውበታል።

እንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0