ቱኒዚያ እና ሩሲያ የአየር ትራንስፖርት ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ
18:38 29.04.2025 (የተሻሻለ: 18:54 29.04.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ቱኒዚያ እና ሩሲያ የአየር ትራንስፖርት ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ
የቱኒዚያ የቱሪዝም ሚኒስትር ሱፊያን ቴካያ እንዳስታወቁት በሀገራቱ መሀከል የሚደረጉ የቀጥታ በረራዎች ቁጥር እንዲያድግ ማመቻቸት ፣ የቱኒዝ-ሞስኮ ግንኙነት ማጠናከር እና ሊከሰቱ የሚችሉ መሰናክሎችን መፍታት ውይይት እየተካሄደባቸው የሚገኙ ርዕሰ ጉዳዮች ናቸው ።
የውይይቱ አላማ የሩሲያ ቱሪስቶችን ለመሳብ እና የቱሪዝም ፍሰቱን ወደ ቅድመ-ወረርሺኝ ደረጃ መመለስ ነው።
የቱኒዚያው ኖቬልኤር አየር መንገድ የበረራ አገልግሎቱን መልሶ የጀመረ ሲሆን ከሞስኮ እና ከቅዱስ ፒተርስበርግ ወደ ቱሪስት ከተማዋ ሞናስቲር በሳምንት ሁለት በረራዎችን በማድረግ ላይ ይገኛል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X