ኢትዮጵያን ጨምሮ 13 ሀገራት የሩሲያ-ቻይና የጨረቃ ጣቢያ ፕሮጀክትን ይቀላቀላሉ ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያን ጨምሮ 13 ሀገራት የሩሲያ-ቻይና የጨረቃ ጣቢያ ፕሮጀክትን ይቀላቀላሉ ተባለ
ኢትዮጵያን ጨምሮ 13 ሀገራት የሩሲያ-ቻይና የጨረቃ ጣቢያ ፕሮጀክትን ይቀላቀላሉ ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.04.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያን ጨምሮ 13 ሀገራት የሩሲያ-ቻይና የጨረቃ ጣቢያ ፕሮጀክትን ይቀላቀላሉ ተባለ

"ዓለም አቀፍ ሳይንሳዊ የጨረቃ ጣቢያን ለመፍጠር ከቻይና ጋር ያለን የጋራ ተነሳሽነት በፍጥነት እያደገ ነው" ሲሉ የሮስኮስሞስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዲሚትሪ ባካኖቭ በብሪክስ ሀገራት የጠፈር ኤጀንሲ ሃላፊዎች ስብሰባ ላይ ተናግረዋል።

በስብሰባው የተሳተፉ ሀገራት፡-

ሴኔጋል፤

ግብፅ፤

ኢትዮጵያ ፤

ደቡብ አፍሪካ፤

ጅቡቲ፤

ቤላሩስ፤

ፓኪስታን፤

አዘርባጃን፤

ቬንዙዌላ፤

ታይላንድ፤

ሰርቢያ ፤

ኒካራጓ እና

ቦሊቪያ ናቸው።

እንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0