በኢትዮጵያ የዕዳ አያያዝ ሂደት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበኢትዮጵያ የዕዳ አያያዝ ሂደት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ
በኢትዮጵያ የዕዳ አያያዝ ሂደት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.04.2025
ሰብስክራይብ

በኢትዮጵያ የዕዳ አያያዝ ሂደት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

በፋይናንስ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተመራ የልዑካን ቡድን ከኢትዮጵያ የዩሮ ቦንድ ገዢዎች ጋር ጠቃሚ ምክክር እንዳደረገ አስታውቋል።

ተወካዮቹ የኢትዮጵያን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ በተመለከተ ለአበዳሪዎቹ ማብራሪያ እንደሰጡ በአሜሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በማህበራዊ ትሥሥር ገፁ አስነብቧል።

ሁለቱም ወገኖች የዕዳ አያያዝ ድርድሮችን በጊዜ እና በብቃት ለመጨረስ ቀጣይነት ያለው ግኑኝነት ለመፍጠር ተስማምተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0