በኢትዮጵያ የዕዳ አያያዝ ሂደት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ
15:06 29.04.2025 (የተሻሻለ: 15:44 29.04.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በኢትዮጵያ የዕዳ አያያዝ ሂደት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ
በፋይናንስ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተመራ የልዑካን ቡድን ከኢትዮጵያ የዩሮ ቦንድ ገዢዎች ጋር ጠቃሚ ምክክር እንዳደረገ አስታውቋል።
ተወካዮቹ የኢትዮጵያን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ በተመለከተ ለአበዳሪዎቹ ማብራሪያ እንደሰጡ በአሜሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በማህበራዊ ትሥሥር ገፁ አስነብቧል።
ሁለቱም ወገኖች የዕዳ አያያዝ ድርድሮችን በጊዜ እና በብቃት ለመጨረስ ቀጣይነት ያለው ግኑኝነት ለመፍጠር ተስማምተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X