https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ አየር መንገድ በ1 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር የጎንደር አየር ማረፊያን መልሶ ግንባታ ለማከናወን ቃል ገባ
ኢትዮጵያ አየር መንገድ በ1 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር የጎንደር አየር ማረፊያን መልሶ ግንባታ ለማከናወን ቃል ገባ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ አየር መንገድ በ1 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር የጎንደር አየር ማረፊያን መልሶ ግንባታ ለማከናወን ቃል ገባ አየር መንገዱ ደጋፉን ቃል የገባው "ኑ ጎንደርን እንሞሽር" በሚል መሪ ቃል ትላንትና ምሽት በአዲስ አበባ በተካሄደ የገቢ... 29.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-29T13:49+0300
2025-04-29T13:49+0300
2025-04-29T14:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/1d/280428_1:0:739:415_1920x0_80_0_0_c42b0d127cfa46d30f49c7e46b698765.jpg
ኢትዮጵያ አየር መንገድ በ1 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር የጎንደር አየር ማረፊያን መልሶ ግንባታ ለማከናወን ቃል ገባ አየር መንገዱ ደጋፉን ቃል የገባው "ኑ ጎንደርን እንሞሽር" በሚል መሪ ቃል ትላንትና ምሽት በአዲስ አበባ በተካሄደ የገቢ ማሠባሠቢያ መርሐ ግብር ላይ ነው። የገቢ ማሰባሰቡ እስከ ግንቦት 30 2017 ዓ.ም ድረስ በተለያዩ ዝግጅቶች ይቀጥላል። በትላንቱ የጎንደር ኮሪደር ልማት ሁለተኛ ዙር ግንባታ ገቢ ማሠባሠቢያ መርሐ ግብር ከ2 ነጥብ 2 ቢሊየን በላይ ብር እንደተሰበሰበ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/1d/280428_93:0:646:415_1920x0_80_0_0_8aed0dfb19c9133d073f5cbf18ce62fa.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ አየር መንገድ በ1 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር የጎንደር አየር ማረፊያን መልሶ ግንባታ ለማከናወን ቃል ገባ
13:49 29.04.2025 (የተሻሻለ: 14:04 29.04.2025) ኢትዮጵያ አየር መንገድ በ1 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር የጎንደር አየር ማረፊያን መልሶ ግንባታ ለማከናወን ቃል ገባ
አየር መንገዱ ደጋፉን ቃል የገባው "ኑ ጎንደርን እንሞሽር" በሚል መሪ ቃል ትላንትና ምሽት በአዲስ አበባ በተካሄደ የገቢ ማሠባሠቢያ መርሐ ግብር ላይ ነው። የገቢ ማሰባሰቡ እስከ ግንቦት 30 2017 ዓ.ም ድረስ በተለያዩ ዝግጅቶች ይቀጥላል።
በትላንቱ የጎንደር ኮሪደር ልማት ሁለተኛ ዙር ግንባታ ገቢ ማሠባሠቢያ መርሐ ግብር ከ2 ነጥብ 2 ቢሊየን በላይ ብር እንደተሰበሰበ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X