በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር ያሉ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የህድሴ ግድብ ግንባታ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ አዋጡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር ያሉ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የህድሴ ግድብ ግንባታ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ አዋጡ
በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር ያሉ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የህድሴ ግድብ ግንባታ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ አዋጡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.04.2025
ሰብስክራይብ

በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር ያሉ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የህድሴ ግድብ ግንባታ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ አዋጡ

መዋጮው ባለፉት ዘጠኝ ወራት የተደረገ እንደሆነ የግድቡ ጊዜያዊ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት አስታውቋል።

ህብረተሰቡ ለህዳሴው ግድብ ግንባታ እያሳየ ያለውን ተሳትፎ አሁንም አጠናክሮ ቀጥሏል መባሉን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ነው የዘገበው።

የኮርቻ ግድቡ እና የዋናው ግድብ ሥራ መጠናቀቁን ተከትሎ በ2018 ዓ.ም መጀመሪያ አካባቢ መንግሥትና ሕዝብ የሕዳሴ ግድብን ሪቫን ይቆርጣሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም ተገልጿል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0