በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር ያሉ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የህድሴ ግድብ ግንባታ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ አዋጡ
13:01 29.04.2025 (የተሻሻለ: 13:24 29.04.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር ያሉ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የህድሴ ግድብ ግንባታ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ አዋጡ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር ያሉ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የህድሴ ግድብ ግንባታ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ አዋጡ
መዋጮው ባለፉት ዘጠኝ ወራት የተደረገ እንደሆነ የግድቡ ጊዜያዊ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት አስታውቋል።
ህብረተሰቡ ለህዳሴው ግድብ ግንባታ እያሳየ ያለውን ተሳትፎ አሁንም አጠናክሮ ቀጥሏል መባሉን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ነው የዘገበው።
የኮርቻ ግድቡ እና የዋናው ግድብ ሥራ መጠናቀቁን ተከትሎ በ2018 ዓ.ም መጀመሪያ አካባቢ መንግሥትና ሕዝብ የሕዳሴ ግድብን ሪቫን ይቆርጣሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም ተገልጿል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X