የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት ሽፋኑን ወደ 1 ሺህ 190 ወረዳዎች ማሳደጉን አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት ሽፋኑን ወደ 1 ሺህ 190 ወረዳዎች ማሳደጉን አስታወቀ
የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት ሽፋኑን ወደ 1 ሺህ 190 ወረዳዎች ማሳደጉን አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.04.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት ሽፋኑን ወደ 1 ሺህ 190 ወረዳዎች ማሳደጉን አስታወቀ

አገልግሎቱ አሁን ላይ በመላ ሀገሪቱ ከ60 ሚሊዮን በላይ ለሚሆን ሕዝብ የጤና መድህን ፕሮግራሙን ተደራሽ ማድረግ መቻሉን አስታውቋል።

አክሎም ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ ብቻ 13 ሚሊዮን የሚጠጉ አዳዲስ አባላት መመዝገቡን ገልጿል።

በ2016 ዓ.ም በፕሮግራሙ ሥር የተመዘገቡ ሰዎች ቁጥር 50 ሚሊዮን እንደነበር ከአገልግሎቱ የተገኘው መረጃ ያሳያል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0