ሰርጌ ላቭሮቭ በብራዚል የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ከኢትዮጵያ አቻቸው ጌዲዮን ጢሞቴዮስ ጋር ተገናኙ
21:50 28.04.2025 (የተሻሻለ: 22:44 28.04.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሰርጌ ላቭሮቭ በብራዚል የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ከኢትዮጵያ አቻቸው ጌዲዮን ጢሞቴዮስ ጋር ተገናኙ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ሰርጌ ላቭሮቭ በብራዚል የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ከኢትዮጵያ አቻቸው ጌዲዮን ጢሞቴዮስ ጋር ተገናኙ
የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከብራዚል አቻቸው ማውሮ ቪዬራ እና ከቻይናው ዋንግ ዪ ጋርም እንዲሁ ተገናኝተዋል።
ላቭሮቭ በብሪክስ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ከአንድ ቀን በፊት ሪዮ ዴጄኔሮ ገብተዋል።
ብራዚል ከፈረንጆቹ ጥር 1 ጀምሮ የብሪክስ ሊቀመንበርነትን ተረክባለች። የባለፈው ዓመት ሊቀመንበር ሩሲያ የነበረች ሲሆን በካዛን የተካሄደው 16ኛው የብሪክስ ስብሰባ የኃላፊነቷ ቁልፉ ሁነት ነበር።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
