ሰርጌ ላቭሮቭ በብራዚል የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ከኢትዮጵያ አቻቸው ጌዲዮን ጢሞቴዮስ ጋር ተገናኙ

© telegram sputnik_ethiopiaሰርጌ ላቭሮቭ በብራዚል የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ከኢትዮጵያ አቻቸው ጌዲዮን ጢሞቴዮስ ጋር ተገናኙ
ሰርጌ ላቭሮቭ በብራዚል የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ከኢትዮጵያ አቻቸው ጌዲዮን ጢሞቴዮስ ጋር ተገናኙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.04.2025
ሰብስክራይብ

ሰርጌ ላቭሮቭ በብራዚል የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ከኢትዮጵያ አቻቸው ጌዲዮን ጢሞቴዮስ ጋር ተገናኙ

የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከብራዚል አቻቸው ማውሮ ቪዬራ እና ከቻይናው ዋንግ ዪ ጋርም እንዲሁ ተገናኝተዋል።

ላቭሮቭ በብሪክስ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ከአንድ ቀን በፊት ሪዮ ዴጄኔሮ ገብተዋል።

ብራዚል ከፈረንጆቹ ጥር 1 ጀምሮ የብሪክስ ሊቀመንበርነትን ተረክባለች። የባለፈው ዓመት ሊቀመንበር ሩሲያ የነበረች ሲሆን በካዛን የተካሄደው 16ኛው የብሪክስ ስብሰባ የኃላፊነቷ ቁልፉ ሁነት ነበር።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0