https://amh.sputniknews.africa
ቴክኖሎጂ የአፍሪካን የትምህርት ማነቆዎች ለመፍታት ሁነኛ መፍትሄ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴሩ ከፍተኛ ባለሙያ ገለፁ
ቴክኖሎጂ የአፍሪካን የትምህርት ማነቆዎች ለመፍታት ሁነኛ መፍትሄ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴሩ ከፍተኛ ባለሙያ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
ቴክኖሎጂ የአፍሪካን የትምህርት ማነቆዎች ለመፍታት ሁነኛ መፍትሄ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴሩ ከፍተኛ ባለሙያ ገለፁ ቴክኖሎጂ ሀብትን፣ መፃህፍትን እና ምናባዊ ላቦራቶሪዎችን ነፃ ሊያወጣ ይችላል ፤ የቴክኖሎጂ ከትምህርት ስረአታችን ጋር መቆራኘት አፍሪካ... 28.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-28T20:19+0300
2025-04-28T20:19+0300
2025-04-29T16:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/1d/283713_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_a208b32d25ae75ad91a8e1d02efaa726.jpg
ቴክኖሎጂ የአፍሪካን የትምህርት ማነቆዎች ለመፍታት ሁነኛ መፍትሄ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴሩ ከፍተኛ ባለሙያ ገለፁ ቴክኖሎጂ ሀብትን፣ መፃህፍትን እና ምናባዊ ላቦራቶሪዎችን ነፃ ሊያወጣ ይችላል ፤ የቴክኖሎጂ ከትምህርት ስረአታችን ጋር መቆራኘት አፍሪካ ውስጥ ያጋጠመንን ተግዳሮት ለመቀነስ የሚያስችል ግብዓት ይሰጠናል" ሲሉ የአይሲቲ እና ዲጂታል ትምህርት ዘርፍ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዘላለም አሰፋ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። የአፍሪካ የትምህርት ዘርፍ ዋነኛ ተግዳሮቶች ሲሉ ጥራትን ተደራሽነት እና ፍትሀዊ አለመሆንን ዘርዝረዋል። "ጥራትን ለማሻሻል በሚገባ የሰለጠ የሰው ኃይል እንፈልጋለን ይህም አስተማሪዎችን ፣ አስልጣኞችን፣ የትምህርት ባለሙያዎችን እና የትምህርት ስረአቱ መሪዎችን ያካትታል" ሲሉ በ2025 የኢኖቬሽን አፍሪካ የሚኒስትሮች ስብሰባ ጎን ለጎን ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ቴክኖሎጂ የአፍሪካን የትምህርት ማነቆዎች ለመፍታት ሁነኛ መፍትሄ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴሩ ከፍተኛ ባለሙያ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
ቴክኖሎጂ የአፍሪካን የትምህርት ማነቆዎች ለመፍታት ሁነኛ መፍትሄ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴሩ ከፍተኛ ባለሙያ ገለፁ
2025-04-28T20:19+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/1d/283713_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_018da81aba14dadc6c342a117880028c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ቴክኖሎጂ የአፍሪካን የትምህርት ማነቆዎች ለመፍታት ሁነኛ መፍትሄ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴሩ ከፍተኛ ባለሙያ ገለፁ
20:19 28.04.2025 (የተሻሻለ: 16:14 29.04.2025) ቴክኖሎጂ የአፍሪካን የትምህርት ማነቆዎች ለመፍታት ሁነኛ መፍትሄ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴሩ ከፍተኛ ባለሙያ ገለፁ
ቴክኖሎጂ ሀብትን፣ መፃህፍትን እና ምናባዊ ላቦራቶሪዎችን ነፃ ሊያወጣ ይችላል ፤ የቴክኖሎጂ ከትምህርት ስረአታችን ጋር መቆራኘት አፍሪካ ውስጥ ያጋጠመንን ተግዳሮት ለመቀነስ የሚያስችል ግብዓት ይሰጠናል" ሲሉ የአይሲቲ እና ዲጂታል ትምህርት ዘርፍ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዘላለም አሰፋ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
የአፍሪካ የትምህርት ዘርፍ ዋነኛ ተግዳሮቶች ሲሉ ጥራትን ተደራሽነት እና ፍትሀዊ አለመሆንን ዘርዝረዋል።
"ጥራትን ለማሻሻል በሚገባ የሰለጠ የሰው ኃይል እንፈልጋለን ይህም አስተማሪዎችን ፣ አስልጣኞችን፣ የትምህርት ባለሙያዎችን እና የትምህርት ስረአቱ መሪዎችን ያካትታል" ሲሉ በ2025 የኢኖቬሽን አፍሪካ የሚኒስትሮች ስብሰባ ጎን ለጎን ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X