ሩሲያ እና ሶማሊያ የአፍሪካ ቀንድ የሽብር ስጋትን ለማስወገድ ድጋፍ በማድረግ ላይ መሆናቸውን ሞስኮ ገለጸች

ሰብስክራይብ

ሩሲያ እና ሶማሊያ የአፍሪካ ቀንድ የሽብር ስጋትን ለማስወገድ ድጋፍ በማድረግ ላይ መሆናቸውን ሞስኮ ገለጸች

የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሚካኤል ቦግዳኖቭ በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ከፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሃሙድ ጋር የተነጋገሩ ፤ ሲሆን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አህመድ ፊኪ መወያየታቸውን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

ሞስኮ እና ሞቃዲሾ የንግድ ፣ ኢኮኖሚ ፣ ሰብአዊ እርዳታ እና ሌሎች ዘርፎችን ጨምሮ የሁለትዮሽ ሁለገብ ትብብራችውን ለማሳደግ ያላቸውን ፍላጎት አረጋግጠዋል በማለት መግለጫው አስረድቷል።

"የፖለቲካ ውይይቱን ለማጠናከር ስምምነት ላይ ተደርሷል" ሲል አከሎም መግለጫው ይነበባል።

የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ቢሮ ቦግዳኖቭ በመጪው የሩሲያ-አረብ ሊግ ጉባዔ ላይ እንዲሳተፉ ከፑቲን ለሞሃሙድ የተደረገውን ይፋዊ ግብዣ ማስተላለፋቸውን አስታውቋል።

እንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሩሲያ እና ሶማሊያ የአፍሪካ ቀንድ የሽብር ስጋትን ለማስወገድ ድጋፍ በማድረግ ላይ መሆናቸውን ሞስኮ ገለጸች - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሩሲያ እና ሶማሊያ የአፍሪካ ቀንድ የሽብር ስጋትን ለማስወገድ ድጋፍ በማድረግ ላይ መሆናቸውን ሞስኮ ገለጸች - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሩሲያ እና ሶማሊያ የአፍሪካ ቀንድ የሽብር ስጋትን ለማስወገድ ድጋፍ በማድረግ ላይ መሆናቸውን ሞስኮ ገለጸች - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0