ኢትዮጵያ ለብሪክስ አባል ሀገራት ባህሏንና እና ኪነ ጥበቧን ለማስተዋወቅ የምታደርገዉን ጥረት ሩሲያ ትድግፋለች ሲሉ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረክሂን አስታወቁ
14:53 28.04.2025 (የተሻሻለ: 15:34 28.04.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ለብሪክስ አባል ሀገራት ባህሏንና እና ኪነ ጥበቧን ለማስተዋወቅ የምታደርገዉን ጥረት ሩሲያ ትድግፋለች ሲሉ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረክሂን አስታወቁ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ ለብሪክስ አባል ሀገራት ባህሏንና እና ኪነ ጥበቧን ለማስተዋወቅ የምታደርገዉን ጥረት ሩሲያ ትድግፋለች ሲሉ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረክሂን አስታወቁ
የባህል እና ስፖርት ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ እና ከአምባሳደሩ በባህል፣ በኪነ ጥበብ እና በስፖርት ዘርፍ በጋራ ለመሥራት መነጋገራቸውን ሚኒስቴሩ በማህበራዊ ትሥሥር ገፁ አስነብቧል።
በውይይታቸው ኢትዮጵያ የብዝሃ ባህል ባለቤት እና ታሪካዊ ሀገር እንደመሆኗ ከሩሲያ መንግሥት ጋር በነዚህ ዘርፎች ላይ በትብብር መሥራት አስፈላጊ መሆኑ ተገልጿል።
በቀጣይ የጋራ የመግባቢያ ስምምነት በመፈራረም የሁለቱን ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማጠናከር በሚበጁ ሥራዎች ላይም በጋራ ለመሥራት ተስማምተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ለብሪክስ አባል ሀገራት ባህሏንና እና ኪነ ጥበቧን ለማስተዋወቅ የምታደርገዉን ጥረት ሩሲያ ትድግፋለች ሲሉ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረክሂን አስታወቁ

© telegram sputnik_ethiopia
/