ኮንጎ ሪፐብሊክ የብሪክስ አባል የመሆን ፍላጎት እንዳላት ፕሬዝዳንቷ አስታወቁ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኮንጎ ሪፐብሊክ የብሪክስ አባል የመሆን ፍላጎት እንዳላት ፕሬዝዳንቷ አስታወቁ
ኮንጎ ሪፐብሊክ የብሪክስ አባል የመሆን ፍላጎት እንዳላት ፕሬዝዳንቷ አስታወቁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.04.2025
ሰብስክራይብ

ኮንጎ ሪፐብሊክ የብሪክስ አባል የመሆን ፍላጎት እንዳላት ፕሬዝዳንቷ አስታወቁ

"የብሪክስ ፕሮጀክቶች በተለይ ለአፍሪካና ለሀገራችን ጠቃሚ ናቸው ብለን እናምናለን። በዚህ ሁኔታ ኮንጎ በብሪክስ ውስጥ ቦታዋን ለመያዝ ዝግጁ ትሆናለች ብለን እናስባለን" በማለት ዴኒስ ሳሱኦ ኑጌሶ ለሩሲያ መገናኛ ብዙሃን ተናግረዋል።

ፕሬዝዳንቱ በበርካታ የብሪክስ ስብሰባዎች ላይ እንደተሳተፉ ገልፀው፤ የመጨረሻው ስብሰባ እ.ኤ.አ በ2024 ጥቅምት መጨረሻ ካዛን ሩሲያ ውስጥ የተደረገው የመሪዎች ጉባኤ እንደነበር አስታውሰዋል።

‘’ብሪክስ ለሌሎች ሀገራት በሩን እየከፈተ እና ለመስፋፋት ዝግጁ መሆኑን ተመልክተናል። ይህ አስፈላጊ እርምጃ ነው ብዬ አስባለሁ" ብለዋል ሳሱኦ ኑጌሶ።

እንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0