ኢትዮጵያ ትምህርት እና ቴክኖሎጂን ማዕከል አድርጋ እየሠራች እንደሆነ ገለጸች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ትምህርት እና ቴክኖሎጂን ማዕከል አድርጋ እየሠራች እንደሆነ ገለጸች
ኢትዮጵያ ትምህርት እና ቴክኖሎጂን ማዕከል አድርጋ እየሠራች እንደሆነ ገለጸች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.04.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ትምህርት እና ቴክኖሎጂን ማዕከል አድርጋ እየሠራች እንደሆነ ገለጸች

በኢትዮጵያ የሚካሄደው የኢኖቬሽን አፍሪካ 2025 የሚኒስትሮች ስብሰባ ዛሬ ተከፍቷል፡፡

መድረኩን የከፈቱት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በኢትዮጵያ የአዳዲስ ትምህርት ቤቶች ግንባታ፣ የተሻሻሉ መሠረተ ልማቶች እና ጠንካራ የዲጂታል ትስስር እየተዘረጋ ይገኛል ብለዋል፡፡

በአፍሪካ አሁንም የትምህርት እና የዲጂታላይዜሽን ጉዞን በማሳካት በኩል ቀሪ ሥራዎች አሉ ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ “ለነገው ትውልድ የምናደርገውን የትምህርት እና የቴክኖሎጂ ኢንቨስትመንት በተቀናጀ እና በተቀላጠፈ መልኩ ማከናወን ይገባናል” ሲሉ ተናግረዋል።

መድረኩ በትምህርት፣ በኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽንና በአቅም ግንባታ ላይ ያተኩራል ተብሏል።

በስፑትኒክ ዘጋቢ የተነሱ ምስሎች

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ ትምህርት እና ቴክኖሎጂን ማዕከል አድርጋ እየሠራች እንደሆነ ገለጸች - Sputnik አፍሪካ
1/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ ትምህርት እና ቴክኖሎጂን ማዕከል አድርጋ እየሠራች እንደሆነ ገለጸች - Sputnik አፍሪካ
2/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ ትምህርት እና ቴክኖሎጂን ማዕከል አድርጋ እየሠራች እንደሆነ ገለጸች - Sputnik አፍሪካ
3/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ ትምህርት እና ቴክኖሎጂን ማዕከል አድርጋ እየሠራች እንደሆነ ገለጸች - Sputnik አፍሪካ
4/5
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ ትምህርት እና ቴክኖሎጂን ማዕከል አድርጋ እየሠራች እንደሆነ ገለጸች - Sputnik አፍሪካ
5/5
1/5
2/5
3/5
4/5
5/5
አዳዲስ ዜናዎች
0