የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከብራዚል አቻቸው ጋር ተወያዩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከብራዚል አቻቸው ጋር ተወያዩ
የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከብራዚል አቻቸው ጋር ተወያዩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.04.2025
ሰብስክራይብ

የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከብራዚል አቻቸው ጋር ተወያዩ

የሁለቱ ሚኒስትሮች ውይይት የተካሄደው የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ከመካሄዱ አስቀድሞ መሆኑ ተጠቅሷል። 

የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው ሰርጌ ላቭሮቭ እና ማውሮ ቪዬራ በበርካታ ዘርፎች የሁለትዮሽ ትብብር፣ የብሪክስ እና ዓለም አቀፍ መድረኮች እንዲሁም የዩክሬንን ግጭት ማቆምን በተመለከተ ተወያይተዋል።

ሚኒስቴሩ አክሎም የብራዚል ፕሬዝዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ በታላቁ የአርበኝነት ጦርነት ድል 80ኛ ዓመት መታሰቢያ ላይ ስለሚኖራቸው ተሳትፎ ዝርዝር ጉዳዮች ላይ ውይይት መደረጉን አሳውቋል።

ላቭሮቭ የቡድኑን ስምምነቶች በተግባር ላይ በማዋል እና ስትራቴጂካዊ ጥምረቶችን ለማጠናከር እቅዶችን በማውጣት ላይ በሚያተኩረው የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ በትላንትናው ዕለት ብራዚል ገብተዋል።

እንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከብራዚል አቻቸው ጋር ተወያዩ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከብራዚል አቻቸው ጋር ተወያዩ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0