የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በያዝነው ዓመት 8.4 በመቶ ያድጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ መንግሥት ገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በያዝነው ዓመት 8
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በያዝነው ዓመት 8 - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.04.2025
ሰብስክራይብ

 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በያዝነው ዓመት 8.4 በመቶ ያድጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ መንግሥት ገለፀ

የገዥው ብልፅግ ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ማኑፋክቸሪንግ፣ ኢንዱስትሪ፣ ኮንስትራክሽን፣ አገልግሎት እና ግብርና ዘርፎች በቅደም ተከተል ከፍተኛ እድገት ያስመዘግባሉ ተብሎ ይጠበቃል ብሏል። 

የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ገበያም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ከ82 በመቶ እስከ 386 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0