በ "ኢትዮጵያ ታምርት" የጎዳና ሩጫ የተሳተፉ ሩሲያውያን 80ኛውን ዓመት የድል ቀን አስታወሱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበ "ኢትዮጵያ ታምርት" የጎዳና ሩጫ የተሳተፉ ሩሲያውያን 80ኛውን ዓመት የድል ቀን አስታወሱ
በ ኢትዮጵያ ታምርት የጎዳና ሩጫ የተሳተፉ ሩሲያውያን 80ኛውን ዓመት የድል ቀን አስታወሱ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.04.2025
ሰብስክራይብ

 "ኢትዮጵያ ታምርት" የጎዳና ሩጫ የተሳተፉ ሩሲያውያን 80ኛውን ዓመት የድል ቀን አስታወሱ

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ባዘጋጀው 10 ኪሎ ሜትር ሩጫ በርካታ ሩሲያውያን መሳተፋቸውን በኢትዮጵያ የሩሲያ ማዕከል አስታውቋል።

በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ ሠራተኞች፣ የፑሽኪን የባህል ማዕከል እና የሩሲያ ንግድ ልዑክ ባልደረቦች በውድድሩ ተሳትፈዋል።

80ኛ ዓመት የድል ቀንን ለማስታወስ የቅዱስ ጊዩርጊስን ሪባን በደረታቸው ላይ ያደረጉ ሲሆን በሩጫው መጀመሪያ እና መጨረሻ ላይ የድሉን አርማ እና የሩሲያን ባንዲራ አዉለብልበዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በ ኢትዮጵያ ታምርት የጎዳና ሩጫ የተሳተፉ ሩሲያውያን 80ኛውን ዓመት የድል ቀን አስታወሱ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በ ኢትዮጵያ ታምርት የጎዳና ሩጫ የተሳተፉ ሩሲያውያን 80ኛውን ዓመት የድል ቀን አስታወሱ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በ ኢትዮጵያ ታምርት የጎዳና ሩጫ የተሳተፉ ሩሲያውያን 80ኛውን ዓመት የድል ቀን አስታወሱ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0