https://amh.sputniknews.africa
የለንደን ማራቶን በአትሌት ትዕግሥት አሰፋ አሸናፊነት ተጠናቀቀ
የለንደን ማራቶን በአትሌት ትዕግሥት አሰፋ አሸናፊነት ተጠናቀቀ
Sputnik አፍሪካ
የለንደን ማራቶን በአትሌት ትዕግሥት አሰፋ አሸናፊነት ተጠናቀቀአትሌቷ ውድድሩን 2:15:50 በሆነ ሰዓት በአንደኝነት አጠናቃለች። ኬንያዊቷ አትሌት ጄፕኮስፔ ሁለተኛ ደረጃ እንዲሁም ኔዘርላንዳዊቷ አትሌት ሲፋን ሀሰን ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ እንዳጠናቀቁ... 27.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-27T15:02+0300
2025-04-27T15:02+0300
2025-04-27T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/1b/262146_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_783adce5e614034405f984762e1f99bf.jpg
የለንደን ማራቶን በአትሌት ትዕግሥት አሰፋ አሸናፊነት ተጠናቀቀአትሌቷ ውድድሩን 2:15:50 በሆነ ሰዓት በአንደኝነት አጠናቃለች። ኬንያዊቷ አትሌት ጄፕኮስፔ ሁለተኛ ደረጃ እንዲሁም ኔዘርላንዳዊቷ አትሌት ሲፋን ሀሰን ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ እንዳጠናቀቁ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌድሬሽን መረጃ ያሳያል።ትዕግሥት አሰፋ በፓሪስ ኦሎምፒክ የማራቶን ውድድር የብር ሜዳሊያ ማግኘቷ ይታወሳል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/1b/262146_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_75844766d0679639229401e01a5d0204.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የለንደን ማራቶን በአትሌት ትዕግሥት አሰፋ አሸናፊነት ተጠናቀቀ
15:02 27.04.2025 (የተሻሻለ: 17:14 27.04.2025) የለንደን ማራቶን በአትሌት ትዕግሥት አሰፋ አሸናፊነት ተጠናቀቀ
አትሌቷ ውድድሩን 2:15:50 በሆነ ሰዓት በአንደኝነት አጠናቃለች። ኬንያዊቷ አትሌት ጄፕኮስፔ ሁለተኛ ደረጃ እንዲሁም ኔዘርላንዳዊቷ አትሌት ሲፋን ሀሰን ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ እንዳጠናቀቁ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌድሬሽን መረጃ ያሳያል።
ትዕግሥት አሰፋ በፓሪስ ኦሎምፒክ የማራቶን ውድድር የብር ሜዳሊያ ማግኘቷ ይታወሳል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን