በሞስኮ የግማሽ ማራቶን ውድድር የኢትዮጵያ እና የኬንያ አትሌቶች ድል ተቀዳጁ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበሞስኮ የግማሽ ማራቶን ውድድር የኢትዮጵያ እና የኬንያ አትሌቶች ድል ተቀዳጁ
በሞስኮ የግማሽ ማራቶን ውድድር የኢትዮጵያ እና የኬንያ አትሌቶች ድል ተቀዳጁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.04.2025
ሰብስክራይብ

  በሞስኮ የግማሽ ማራቶን ውድድር የኢትዮጵያ እና የኬንያ አትሌቶች ድል ተቀዳጁ

ዛሬ ማለዳ በተካሄደው የሩጫ ውድድር ከመላው ዓለም የተዉጣጡ በሺዎች የሚቆጠሩ አትሌቶች ተሳትፈውበት ነበር።

በወንዶች ዘርፍ ኢትዮጵያዊዉ ቴሬሳ ኒያኮላ 21 ኪሎ ሜትሩን በ1 ሰአት ከ1 ደቂቃ 11 ሰከንድ በማጠናቀቅ ያሸነፈ ሲሆን የግሉን የተሻለ ውጤት አስመዝግቧል።

ኬንያዊቷ አትሌት ዳይዚ ጃሙታይ ሩቶ በ1 ሰአት 09 ደቂቃ በማጠናቀቅ የሴቶች ውድድሩን በአንደኝነት አጠናቃለች።

በሩሲያ የኬንያ አምባሳደር ፒተር ሙቱኩ ማቱኪ በሽልማት ስነ ስርዓቱ ላይ አሸናፊዎቹን እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0