ሶስተኛው ዙር የ"ኢትዮጵያ ታምርት" የጎዳና ላይ ሩጫ በዛሬው እለት ተካሄደ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሶስተኛው ዙር የ"ኢትዮጵያ ታምርት" የጎዳና ላይ ሩጫ በዛሬው እለት ተካሄደ
ሶስተኛው ዙር የኢትዮጵያ ታምርት የጎዳና ላይ ሩጫ በዛሬው እለት ተካሄደ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.04.2025
ሰብስክራይብ

ሶስተኛው ዙር የ"ኢትዮጵያ ታምርት" የጎዳና ላይ ሩጫ በዛሬው እለት ተካሄደ

ይህ የአስር ኪሎሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ተመርተው ለዓለም አቀፍ ክለቦች የሚቀርቡ ትጥቆችን ማስተዋወቅ ዓላማው አድርጓል። በተጨማሪም በሀገሩ ምርት የሚኮራ ትውልድ ለመፍጠር እንደተካሄደ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ገልጸዋል።

በመርሀ ግብሩ ከ10 ሺህ በላይ ግለሰቦች እንዲሁም ከ34 ክለቦችና ተቋማት የተውጣጡ ከ6 መቶ በላይ አትሌቶች ተሳትፈዋል። አትሌት ሞገስ ጥዑማይ በወንዶች እንዲሁም አትሌት ገመኔ ማሚቴ በሴቶች ዘርፍ የውድድር አሸናፊ ሆነዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሶስተኛው ዙር የኢትዮጵያ ታምርት የጎዳና ላይ ሩጫ በዛሬው እለት ተካሄደ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሶስተኛው ዙር የኢትዮጵያ ታምርት የጎዳና ላይ ሩጫ በዛሬው እለት ተካሄደ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሶስተኛው ዙር የኢትዮጵያ ታምርት የጎዳና ላይ ሩጫ በዛሬው እለት ተካሄደ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0