ሶስተኛው ዙር የ"ኢትዮጵያ ታምርት" የጎዳና ላይ ሩጫ በዛሬው እለት ተካሄደ
13:41 27.04.2025 (የተሻሻለ: 14:04 27.04.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ሶስተኛው ዙር የ"ኢትዮጵያ ታምርት" የጎዳና ላይ ሩጫ በዛሬው እለት ተካሄደ
ይህ የአስር ኪሎሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ተመርተው ለዓለም አቀፍ ክለቦች የሚቀርቡ ትጥቆችን ማስተዋወቅ ዓላማው አድርጓል። በተጨማሪም በሀገሩ ምርት የሚኮራ ትውልድ ለመፍጠር እንደተካሄደ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ገልጸዋል።
በመርሀ ግብሩ ከ10 ሺህ በላይ ግለሰቦች እንዲሁም ከ34 ክለቦችና ተቋማት የተውጣጡ ከ6 መቶ በላይ አትሌቶች ተሳትፈዋል። አትሌት ሞገስ ጥዑማይ በወንዶች እንዲሁም አትሌት ገመኔ ማሚቴ በሴቶች ዘርፍ የውድድር አሸናፊ ሆነዋል።
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
