ፕሬዝዳንት ትራምፕ ክሬሚያን ወደ ዩክሬን ለመመለስ የቀረቡትን ጥሪዎች "አስቂኝ" ሲሉ አጣጣሉ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፕሬዝዳንት ትራምፕ ክሬሚያን ወደ ዩክሬን ለመመለስ የቀረቡትን ጥሪዎች "አስቂኝ" ሲሉ አጣጣሉ
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ክሬሚያን ወደ ዩክሬን ለመመለስ የቀረቡትን ጥሪዎች አስቂኝ ሲሉ አጣጣሉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.04.2025
ሰብስክራይብ

ፕሬዝዳንት ትራምፕ ክሬሚያን ወደ ዩክሬን ለመመለስ የቀረቡትን ጥሪዎች "አስቂኝ" ሲሉ አጣጣሉ

የአሜሪካው  ፕሬዝዳንት ትሩዝ ተብሎ በሚጠራው የማህበራዊ ትሥሥር ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ፤ የኒው ዮርክ ታይምስ ጋዜጣ በቅዳሜ ዕለት እትሙ "አስተዳደራቸው በመጀመሪያዎቹ 100 ቀናት የወሰዳቸው እርምጃዎች ሩሲያን የሚጠቅሙ ናቸው" የሚል ዘገባ ላይ አስተያየት ሰጥተዋል።

የዩክሬንን ግጭት ለመፍታት ምንም ያህል "ጥሩ" መፍትሄ ቢደረግ "እየከሸፈ የሚገኘው ኒው ዮርክ ታይምስ የሚፅፈዉ መጥፎውን ብቻ ነው" ሲሉ ትራምፕ ተከራክረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፕሬዝዳንት ትራምፕ ክሬሚያን ወደ ዩክሬን ለመመለስ የቀረቡትን ጥሪዎች "አስቂኝ" ሲሉ አጣጣሉ
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ክሬሚያን ወደ ዩክሬን ለመመለስ የቀረቡትን ጥሪዎች አስቂኝ ሲሉ አጣጣሉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.04.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0