የዩጋንዳ መከላከያ ጦር አዛዥ የቀድሞው የኮንጎ ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ካቢላ ወደ ስልጣን እንዲመለሱ አንፈቅድም አሉ
11:02 27.04.2025 (የተሻሻለ: 11:24 27.04.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየዩጋንዳ መከላከያ ጦር አዛዥ የቀድሞው የኮንጎ ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ካቢላ ወደ ስልጣን እንዲመለሱ አንፈቅድም አሉ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የዩጋንዳ መከላከያ ጦር አዛዥ የቀድሞው የኮንጎ ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ካቢላ ወደ ስልጣን እንዲመለሱ አንፈቅድም አሉ
ሙሁዚ ካይኔሩጋባ በኤክስ አካውንታቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ "ይህን ነገር መዘንጋት አይቻልም" በማለት የኮንጎው የቀድሞ ፕሬዝዳንት በኤም23 አማፂያን በተያዘችው የምስራቃዊቷ ጎማ ከተማ መገኘታቸውን አስመልክቶ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
ካይኔሩጋባ ካቢላ በስልጣን ዘመናቸው የኡጋንዳ እስላማዊ ቡድን በምስራቅ ዲሞክራቲክ ኮንጎ ውስጥ "ለ 17 ዓመታት" እንዲንቀሳቀስ መፍቀዳቸውን ተችቷል።
የኡጋንዳው ከፍተኛ ወታደራዊ ባለሥልጣን "ለታላቅ ወንድሜ ፌሊክስ ቺሴኬዲ" ሲሉ የኮንጎ መንግስት ለመደገፍ ቃል ገብተዋል።