በኢራን ወደብ ላይ የደረሰው ፍንዳታ ሌላ የቅርብ ርቀት ቪዲዮ በኢንተርኔት ተለቋል

ሰብስክራይብ

በኢራን ወደብ ላይ የደረሰው ፍንዳታ ሌላ የቅርብ ርቀት ቪዲዮ በኢንተርኔት ተለቋል

የታስኒም የዜና ወኪል በባንዳር አባስ ወደብ ላይ በደረሰው ፍንዳታ 700 ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው ዘግቧል።

ቀደም ሲል በፍንዳታው አምስት ሰዎች መሞታቸው ተገልጿል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0