ለሶማሊያ ሰላም እና መረጋጋት የአፍሪካውያን የጋራ ትብብር ወሳኝ እንደሆነ ኢትዮጵያ አስገነዘበች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱለሶማሊያ ሰላም እና መረጋጋት የአፍሪካውያን የጋራ ትብብር ወሳኝ እንደሆነ ኢትዮጵያ አስገነዘበች
ለሶማሊያ ሰላም እና መረጋጋት የአፍሪካውያን የጋራ ትብብር ወሳኝ እንደሆነ ኢትዮጵያ አስገነዘበች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.04.2025
ሰብስክራይብ

ለሶማሊያ ሰላም እና መረጋጋት የአፍሪካውያን የጋራ ትብብር ወሳኝ እንደሆነ ኢትዮጵያ አስገነዘበች

በአፍሪካ ሕብረት የድጋፍና የማረጋጋት ተልዕኮ በሶማሊያ ሥር ወታደሮች ያዋጡ ሀገራት የሰላም አስከባሪ ኃይሉን ቁጥር በትንሹ በ8 ሺህ ከፍ ማድረግ እንደሚያስፈልግ አጽንኦት ሰጥተዋል።

በአጋንዳ የተካሄደውን ስብሰባ ተከትሎ ባወጡት የጋራ መግለጫ በሶማሊያ እየጨመረ የመጣው የደህንነት ስጋት በሀገሪቱ ስርዓት በመመለስ ረገድ የተገኘውን ስኬት እንዳያከሸፍ መተባበር እንደሚገባ አስረግጠዋል።

በጉባዔው የኢትዮጵያ፣ ግብፅ፣ ኬንያ፣ ኡጋንዳ፣ ጂቡቲ እና ሶማሊያ የመከላከያ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ተሳትፈዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0