ትራምፕ በዩክሬን ጉዳይ "በዋና ዋና ነጥቦች" ስምምነት ላይ መደረሱን ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱትራምፕ በዩክሬን ጉዳይ "በዋና ዋና ነጥቦች" ስምምነት ላይ መደረሱን ተናገሩ
ትራምፕ በዩክሬን ጉዳይ በዋና ዋና ነጥቦች ስምምነት ላይ መደረሱን ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.04.2025
ሰብስክራይብ

ትራምፕ በዩክሬን ጉዳይ "በዋና ዋና ነጥቦች" ስምምነት ላይ መደረሱን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት በ "ትሩዝ ሶሻል" ላይ ባሰፈሩት ጽሑፍ ሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ስምምነት ላይ ለመድረስ "በከፍተኛ ባለ ስልጣናት ደረጃ " መደራደር አለባቸው ብለዋል።

ትራምፕ የሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ላይ ለመታደም አርብ አመሻሽ ሮም ደርሰዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0