https://amh.sputniknews.africa
ሶስተኛው ዙር የአሜሪካ-ኢራን የኒውክሌር ውይይት ዛሬ በኦማን ይጀመራል
ሶስተኛው ዙር የአሜሪካ-ኢራን የኒውክሌር ውይይት ዛሬ በኦማን ይጀመራል
Sputnik አፍሪካ
ሶስተኛው ዙር የአሜሪካ-ኢራን የኒውክሌር ውይይት ዛሬ በኦማን ይጀመራል የኢራን የዜና ወኪል ዋይጄሲ እንደዘገበው የአሜሪካው ቡድን ቅዳሜ ጠዋት ኦማን የደረሰ ሲሆን በመጀመሪያ የኦማን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርን ያገኛል ተብሎ ይጠበቃል። የኢራን የውጭ ጉዳይ... 26.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-26T10:56+0300
2025-04-26T10:56+0300
2025-04-26T11:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/1a/250363_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_5c01232478d0f5865a8ff5150f8b792d.jpg
ሶስተኛው ዙር የአሜሪካ-ኢራን የኒውክሌር ውይይት ዛሬ በኦማን ይጀመራል የኢራን የዜና ወኪል ዋይጄሲ እንደዘገበው የአሜሪካው ቡድን ቅዳሜ ጠዋት ኦማን የደረሰ ሲሆን በመጀመሪያ የኦማን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርን ያገኛል ተብሎ ይጠበቃል። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አርጋቺ እና የዩናይትድ ስቴትስ ልዩ ተወካይ ስቲቭ ዊትኮፍ ድርድሩን ይመራሉ ተብሎ ይጠበቃል። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እስማኤል ባቃኢ ከድርድሩ በፊት በትዊተር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሑፍ "ሌላው ወገን [አሜሪካ] ፍትሃዊ እና ተጨባጭ ስምምነት ላይ ለመድረስ ምን ያህል ቁርጠኛ እና ዝግጁ እንደሆነ እናያለን" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/1a/250363_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_8d6421c0098a3dbf95c723b8378cb4a6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሶስተኛው ዙር የአሜሪካ-ኢራን የኒውክሌር ውይይት ዛሬ በኦማን ይጀመራል
10:56 26.04.2025 (የተሻሻለ: 11:14 26.04.2025) ሶስተኛው ዙር የአሜሪካ-ኢራን የኒውክሌር ውይይት ዛሬ በኦማን ይጀመራል
የኢራን የዜና ወኪል ዋይጄሲ እንደዘገበው የአሜሪካው ቡድን ቅዳሜ ጠዋት ኦማን የደረሰ ሲሆን በመጀመሪያ የኦማን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርን ያገኛል ተብሎ ይጠበቃል።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አርጋቺ እና የዩናይትድ ስቴትስ ልዩ ተወካይ ስቲቭ ዊትኮፍ ድርድሩን ይመራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እስማኤል ባቃኢ ከድርድሩ በፊት በትዊተር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሑፍ "ሌላው ወገን [አሜሪካ] ፍትሃዊ እና ተጨባጭ ስምምነት ላይ ለመድረስ ምን ያህል ቁርጠኛ እና ዝግጁ እንደሆነ እናያለን" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን