ሁለት የቻይና አየር መንገዶች በቅርቡ በኢትዮጵያ የበረራ አገልግሎት ለመጀመር ማቀዳቸው ተሰማ
17:05 25.04.2025 (የተሻሻለ: 17:24 25.04.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሁለት የቻይና አየር መንገዶች በቅርቡ በኢትዮጵያ የበረራ አገልግሎት ለመጀመር ማቀዳቸው ተሰማ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ሁለት የቻይና አየር መንገዶች በቅርቡ በኢትዮጵያ የበረራ አገልግሎት ለመጀመር ማቀዳቸው ተሰማ
አፍሪካን ወርልድ እና ሀይናን የተባሉት እነዚህ አየር መንገዶች በያዝነው የፈረንጆቹ 2025 መጨረሻ አገልግሎቱን ለመጀመር አቅደዋል፡፡
የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው መንግሥቴ ከሁለቱ የበረራ አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች የሥራ ኃላፊዎች ጋር ውይይት አድርገዋል።
የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ከኢትዮጵያ እና ቻይና የትብብር መስኮች አንዱ መሆኑን ገልፀው፤ በሀገራቱ የአየር አገልግሎት ስምምነት መሠረት ባለሥልጣኑ ድጋፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።