https://amh.sputniknews.africa
ከ47 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን የኢትዮ ቴሌኮም ባለድርሻ ለመሆን አክሲዮን ገዙ
ከ47 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን የኢትዮ ቴሌኮም ባለድርሻ ለመሆን አክሲዮን ገዙ
Sputnik አፍሪካ
ከ47 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን የኢትዮ ቴሌኮም ባለድርሻ ለመሆን አክሲዮን ገዙከጥቅምት 6 ቀን እስከ የካቲት 7 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በተከናወነው የኩባንያው 10 በመቶ አክሲዮን ሺያጭ 3.2 ቢሊየን የኢትዮጵያ ብር ማግኘቱን አስታውቋል፡፡ የተሸጡ... 25.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-25T16:24+0300
2025-04-25T16:24+0300
2025-04-25T16:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/19/248162_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_b07c45a139bebccff820532675b1e5af.jpg
ከ47 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን የኢትዮ ቴሌኮም ባለድርሻ ለመሆን አክሲዮን ገዙከጥቅምት 6 ቀን እስከ የካቲት 7 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በተከናወነው የኩባንያው 10 በመቶ አክሲዮን ሺያጭ 3.2 ቢሊየን የኢትዮጵያ ብር ማግኘቱን አስታውቋል፡፡ የተሸጡ አክሲዮኖች ድልድል በካፒታል ገበያ ባለስልጣን የማጽደቅ ሂደት ከተከናወነ በኋላ ውጤቱን በይፋ የሚያሳውቅ መሆኑን ኩባንያው ገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/19/248162_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_732fea9b12d992c987ca050efa795c15.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከ47 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን የኢትዮ ቴሌኮም ባለድርሻ ለመሆን አክሲዮን ገዙ
16:24 25.04.2025 (የተሻሻለ: 16:44 25.04.2025) ከ47 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን የኢትዮ ቴሌኮም ባለድርሻ ለመሆን አክሲዮን ገዙ
ከጥቅምት 6 ቀን እስከ የካቲት 7 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በተከናወነው የኩባንያው 10 በመቶ አክሲዮን ሺያጭ 3.2 ቢሊየን የኢትዮጵያ ብር ማግኘቱን አስታውቋል፡፡
የተሸጡ አክሲዮኖች ድልድል በካፒታል ገበያ ባለስልጣን የማጽደቅ ሂደት ከተከናወነ በኋላ ውጤቱን በይፋ የሚያሳውቅ መሆኑን ኩባንያው ገልጿል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን