"ወደ ኔቶ መቀላቀል ይችላሉ ብዬ አላስብም"፦ ትራምፕ ከታይም መፅሄት ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ስለ ዩክሬን የተናገሯቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ"ወደ ኔቶ መቀላቀል ይችላሉ ብዬ አላስብም"፦ ትራምፕ ከታይም መፅሄት ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ስለ ዩክሬን የተናገሯቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-
ወደ ኔቶ መቀላቀል ይችላሉ ብዬ አላስብም፦ ትራምፕ ከታይም መፅሄት ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ስለ ዩክሬን የተናገሯቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡- - Sputnik አፍሪካ, 1920, 25.04.2025
ሰብስክራይብ

"ወደ ኔቶ መቀላቀል ይችላሉ ብዬ አላስብም"፦ ትራምፕ ከታይም መፅሄት ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ስለ ዩክሬን የተናገሯቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

◾ክሬሚያ በዩክሬን የሰላም ስምምነት መሠረት "የሩሲያ ግዛት ሆና ትቀጥላለች"፤ ዘለንስኪም ይህን ይረዳል፡፡

◾የግጭቱ መነሻ የዩክሬን የኔቶ አባልነት ውይይት በመሆኑ ኪዬቭ ግጭቱን በማስነሳት ተጠያቂ ናት፡፡

◾በዩክሬን ዙሪያ የሚደረገው ድርድር በጥሩ ሁኔታ እየሄደ ነው፤ ስምምነቱ "በጣም ተቃርቧል"፡፡

◾በፕሬዝዳትነታቸው ጊዜ በዩክሬን ሰላም እንደሚመጣ ያምናሉ፡፡

◾ግጭቱን በአንድ ቀን ውስጥ ማቆም እችላለሁ የሚለው ንግግራቸው ማጋነን እና ምሳሌያዊ አነጋገር እንደሆነ አምነው፤ ግጭቱን ለማቆም ቃል ገብተዋል፡፡

◾በዩክሬን ያለው ግጭት ለረጅም ጊዜ አይቀጥልም ብለዋል፡፡

◾በሞስኮ እና በኪዬቭ መካከል ስምምነት ከተደረሰ አሜሪካ ከዩክሬን እና ሩሲያ ጋር የንግድ ግንኙነት ማድረግ የምትችልበትን ሁኔታ ትገመግማለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0