ኢትዮጵያ በዩኔስኮ የተመዘገቡ ቅርሶቿን ለብሪክስ ሀገራት ማስተዋወቅ አለባት ሲሉ በኢትዮጵያ የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ በዩኔስኮ የተመዘገቡ ቅርሶቿን ለብሪክስ ሀገራት ማስተዋወቅ አለባት ሲሉ በኢትዮጵያ የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር ተናገሩ
ኢትዮጵያ በዩኔስኮ የተመዘገቡ ቅርሶቿን ለብሪክስ ሀገራት ማስተዋወቅ አለባት ሲሉ በኢትዮጵያ የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 25.04.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ በዩኔስኮ የተመዘገቡ ቅርሶቿን ለብሪክስ ሀገራት ማስተዋወቅ አለባት ሲሉ በኢትዮጵያ የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር ተናገሩ

ኖሴባ ናንሲ ሎሲ ይህን ያሉት የባሌ ተራሮች ብሄራዊ ፓርክን ከጎበኙ በኋላ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ በሰጡት ቃለ መጠይቅ ነው፡፡

አምባሳደሯ የደቡብ አፍሪካ እና የኢትዮጵያ ጠንካራ የሁለትዮሽ ግኑኝነት በቱሪዝም ዘርፉም እንደሚታይ ተናግረዋል፡፡

አክለውም "ሁለቱ ሀገራት የብሪክስ አባል እንደመሆናቸው፤ በዩኔስኮ የተመዘገቡ ቦታዎችን ለብሪክስ አባላትም ማስተዋወቃቸው ጠቃሚ ነው" ብለዋል፡፡

የቱሪዝም ሚንስቴር ከዩኔስኮ ጋር በመተባበር መቀመጫቸውን በአዲስ አበባ ላደረጉ አምባሳደሮች ባዘጋጀው የጉብኝት መርሃ ግብር ከ20 በላይ የውጭ ሀገራት አምባሳደሮች እና ዲፕሎማቶች ተሳትፈዋል።

የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በ2016 ዓ.ም በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በዓለም አቀፍ ቅርስነት መመዝገቡ የሚታወስ ነው፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ በዩኔስኮ የተመዘገቡ ቅርሶቿን ለብሪክስ ሀገራት ማስተዋወቅ አለባት ሲሉ በኢትዮጵያ የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ በዩኔስኮ የተመዘገቡ ቅርሶቿን ለብሪክስ ሀገራት ማስተዋወቅ አለባት ሲሉ በኢትዮጵያ የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ በዩኔስኮ የተመዘገቡ ቅርሶቿን ለብሪክስ ሀገራት ማስተዋወቅ አለባት ሲሉ በኢትዮጵያ የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0