የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ከሲቢኤስ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-
10:37 25.04.2025 (የተሻሻለ: 10:54 25.04.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ከሲቢኤስ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ከሲቢኤስ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-
▫በዩክሬን ጉዳይ ከአሜሪካ ጋር የሚደረገው ግንኙነት ቀጥሏል፣
▫ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ ላይ ለመስማማት ዝግጁ ናት፤ ነገር ግን አንዳንድ ዝርዝር ጉዳዮች "መስተካከል" ያስፈልጋቸዋል፣
▫የዩክሬን ግጭት መንስዔ መፈታት እንዳለበት የሚገነዘቡ ብቸኛው መሪ ትራምፕ ናቸው፣
▫ትራምፕ ዩክሬንን የኔቶ አባል ለማድረግ መሞከር ስህተት እንደሆነ ይረዳሉ፣
▫ትራምፕ የሰላም ሂደቱ በትክክለኛው መንገድ እየሄደ ነው ብለው ያምናሉ።