የኢትዮጵያ አየር መንገድ የብሪክስ ሀገራትን የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ለማሳደግ እንደሚሠራ ገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ አየር መንገድ የብሪክስ ሀገራትን የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ለማሳደግ እንደሚሠራ ገለፀ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የብሪክስ ሀገራትን የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ለማሳደግ እንደሚሠራ ገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.04.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የብሪክስ ሀገራትን የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ለማሳደግ እንደሚሠራ ገለፀ

ይህ የተገለፀው በዛሬው እለት በተከፈተው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ የአቪዬሽን ፎረም ላይ ነው።

ለሁለት ቀናት በሚቆየው ስብሰባ በዘርፉ በሚያጋጥሙ ተግዳሮቶች ዙሪያ ምክክር፣ የልምድ ልውውጥ እና ለጋራ ችግሮች የጋራ መፍትሄዎች እንደሚፈለጉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ተናግረዋል።

ዋና ሥራ አስፈጻሚው አየር መንገዱ የብሪክስ ሀገራትን የአየር ትራንስፖርት በማሳደግ ረገድ የበኩልን ሚና የሚጫወትበትን መንገድ እያጤነ እንደሆነ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።

"በብሪክስ ማሕበረሰብ ውስጥ ንግድ ለመጨመር እንቅስቃሴ አለ። በብሪክስ ህብረት ኩባንያዎች ሊተባበሩባቸው ከሚችሉባቸው መስኮች ውስጥ አንዱ የአየር ትራንስፖርት ኢንዱስትሪ ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በብሪክስ ሀገራት መካከል የአቪዬሽን ኢንዱስትሪውን በማሳደግ ረገድ ሊጫወተው የሚችለውን ሚና በተመለከተ ጥናት እያካሄደ ነው። ይህንን ከሌሎች የብሪክስ አባላት ጋር በመሆን መዳሰሳችንን እንቀጥላለን" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የብሪክስ ሀገራትን የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ለማሳደግ እንደሚሠራ ገለፀ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የብሪክስ ሀገራትን የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ለማሳደግ እንደሚሠራ ገለፀ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0