https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ የዓለም አቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤትን የሚተካ ተቋም በብሪክስ ማዕቀፍ ውስጥ ማቋቋምን ላጤንበት እችላለው አለች
ሩሲያ የዓለም አቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤትን የሚተካ ተቋም በብሪክስ ማዕቀፍ ውስጥ ማቋቋምን ላጤንበት እችላለው አለች
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ የዓለም አቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤትን የሚተካ ተቋም በብሪክስ ማዕቀፍ ውስጥ ማቋቋምን ላጤንበት እችላለው አለች የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ምክትል ሊቀመንበር ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ ቀደም ሲል ብሪክስ "በማይመለስ መልኩ ጉድለት... 24.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-24T20:27+0300
2025-04-24T20:27+0300
2025-04-24T20:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/18/242923_0:113:1280:833_1920x0_80_0_0_44eb48e1bdc56ce5049973e9a50ec322.jpg
ሩሲያ የዓለም አቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤትን የሚተካ ተቋም በብሪክስ ማዕቀፍ ውስጥ ማቋቋምን ላጤንበት እችላለው አለች የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ምክትል ሊቀመንበር ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ ቀደም ሲል ብሪክስ "በማይመለስ መልኩ ጉድለት ያለበት" እና "ውጤታማ አይደለም" ላሉት የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ምትክ ሊሆን እንደሚችል ጠቁመው ነበር። የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ለሜድቬዴቭ ሃሳብ ምላሽ ሲሰጡ "ተነሳሽነቱ በእርግጥ ተሰርቷል እናም በብሪክስ አባል ሀገራት ማዕቀፍ ውስጥ የዓለም አቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት አማራጭ ስለማቋቋም ከአጋሮቻችን ጋር ውይይት ማድረጋችንን እንቀጥላለን" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/18/242923_10:0:1270:945_1920x0_80_0_0_9b1d1a8b98d34116a40b3c2814c5736c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ የዓለም አቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤትን የሚተካ ተቋም በብሪክስ ማዕቀፍ ውስጥ ማቋቋምን ላጤንበት እችላለው አለች
20:27 24.04.2025 (የተሻሻለ: 20:44 24.04.2025) ሩሲያ የዓለም አቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤትን የሚተካ ተቋም በብሪክስ ማዕቀፍ ውስጥ ማቋቋምን ላጤንበት እችላለው አለች
የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ምክትል ሊቀመንበር ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ ቀደም ሲል ብሪክስ "በማይመለስ መልኩ ጉድለት ያለበት" እና "ውጤታማ አይደለም" ላሉት የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ምትክ ሊሆን እንደሚችል ጠቁመው ነበር።
የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ለሜድቬዴቭ ሃሳብ ምላሽ ሲሰጡ "ተነሳሽነቱ በእርግጥ ተሰርቷል እናም በብሪክስ አባል ሀገራት ማዕቀፍ ውስጥ የዓለም አቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት አማራጭ ስለማቋቋም ከአጋሮቻችን ጋር ውይይት ማድረጋችንን እንቀጥላለን" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን