ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ከ12 ሚሊየን ኩንታል በላይ ሲሚንቶ ለገበያ አቀረበ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ከ12 ሚሊየን ኩንታል በላይ ሲሚንቶ ለገበያ አቀረበ
ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ከ12 ሚሊየን ኩንታል በላይ ሲሚንቶ ለገበያ አቀረበ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.04.2025
ሰብስክራይብ

ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ከ12 ሚሊየን ኩንታል በላይ ሲሚንቶ ለገበያ አቀረበ

ፋብሪካው ምርቱን ባለፉት ስድስት ወራት ብቻ እንዳቀረበ አስታውቋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዚህ ዓመት መጀመሪያ የመረቁት ይሄ ፋብሪካ ከ1 ሺህ በላይ ለሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ፈጥሯል።

የፋብሪካው ምርት ገበያውን ከማረጋጋት ባሻገር በኮንስትራክሽን ዘርፉ ላይ መነቃቃት ፈጥሯል ተብሏል።

በኢትዮጵያው ኢስት አፍሪካ ሆልዲንግና በቻይናው ዌስት ኢንተርናሽናል ሆልዲንግ በሽርክና የተገነባ ሲሆን በቀን አንድ መቶ ሃምሳ ሺህ ኩንታል ሲሚንቶ የማምረት አቅም አለው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0