ትራምፕ ከመካከለኛው ምሥራቅ ጉብኝታቸው በኋላ ከፑቲን ጋር ለመገናኘት አቅደዋል ተባለ
12:00 24.04.2025 (የተሻሻለ: 12:24 24.04.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ትራምፕ ከመካከለኛው ምሥራቅ ጉብኝታቸው በኋላ ከፑቲን ጋር ለመገናኘት አቅደዋል ተባለ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ከግንቦት 5 እስከ 8 ወደ ኳታር፣ ሳዑዲ አረቢያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ይጓዛሉ።
"ከዚያ በኋላ ብዙም ሳይቆይ እንገናኛለን (ከፑቲን ጋር) ብዬ አስባለሁ" ሲሉ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል፡፡
የክሬምሊን ቃል አቀባይ የሩሲያ እና የአሜሪካ መሪዎች ግኑኝነት ፍሬያማ ይሆናል ተብሎ እንደሚጠበቅ እና ዝግጅቶች ከውዲሁ እየተደረጉ እንደሆነ ረቡዕ ዕለት አስታውቀዋል፡፡