በአማራ ክልል ባለፈው ዓመት የተተከሉ ችግኞች 85 በመቶ የጽድቀት መጠን እንዳላቸው ተገለጸ
11:20 24.04.2025 (የተሻሻለ: 11:34 24.04.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበአማራ ክልል ባለፈው ዓመት የተተከሉ ችግኞች 85 በመቶ የጽድቀት መጠን እንዳላቸው ተገለጸ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በአማራ ክልል ባለፈው ዓመት የተተከሉ ችግኞች 85 በመቶ የጽድቀት መጠን እንዳላቸው ተገለጸ
በመጪው ክረምት በክልሉ በ207 ሺህ ሄክታር ላይ ችግኝ ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ ነው።
ችግኞቹ የሚተከሉት በተጎዱ መሬቶች ላይ እንደሆነ የክልሉ የግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡
በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የችግኝ ተከላ የክልሉን የደን ሽፋን አሁን ካለበት 16.3 በመቶ ወደ 17.3 በመቶ ለማሳደግ ታሳቢ መደረጉ ተነግሯል።