በአማራ ክልል ባለፈው ዓመት የተተከሉ ችግኞች 85 በመቶ የጽድቀት መጠን እንዳላቸው ተገለጸ
11:20 24.04.2025 (የተሻሻለ: 11:34 24.04.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
በአማራ ክልል ባለፈው ዓመት የተተከሉ ችግኞች 85 በመቶ የጽድቀት መጠን እንዳላቸው ተገለጸ
በመጪው ክረምት በክልሉ በ207 ሺህ ሄክታር ላይ ችግኝ ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ ነው።
ችግኞቹ የሚተከሉት በተጎዱ መሬቶች ላይ እንደሆነ የክልሉ የግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡
በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የችግኝ ተከላ የክልሉን የደን ሽፋን አሁን ካለበት 16.3 በመቶ ወደ 17.3 በመቶ ለማሳደግ ታሳቢ መደረጉ ተነግሯል።