ቻይና እና ኬንያ በናይሮቢ አዲስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሕንፃ ለመገንባት ተስማሙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቻይና እና ኬንያ በናይሮቢ አዲስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሕንፃ ለመገንባት ተስማሙ
ቻይና እና ኬንያ በናይሮቢ አዲስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሕንፃ ለመገንባት ተስማሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.04.2025
ሰብስክራይብ

ቻይና እና ኬንያ በናይሮቢ አዲስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሕንፃ ለመገንባት ተስማሙ

ስምምነቱ የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ ወደ ቻይና የሥራ ጉብኝት ማደረግ ከመጀመራቸው ጋር ተያይዞ የተገለጸ ነው፡፡ ሩቶ ከቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር በርካታ ሚሊዮን ዶላር የሚያወጡ ስምምነቶችን ይፈርማሉም ተብሎ ይጠበቃል።

የፕሮጀክቱ ዝርዝር ጉዳዮች፦

🟠 ግንባታው የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሥራዎች እየሰፉ በመምጣታቸው አስፈላጊ ሆኖ እንደተገኘ ተገልጿል፣

🟠 ቻይና የሁለቱን ሀገራት የ60 ዓመታት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትን አስመልክቶ የተወሰነውን ገንዘብ ትሸፍናለች፣

🟠 የፕሮጀክቱ የአዋጭነት ጥናት እየተካሄደ በመሆኑ የግንባታው ትክክለኛ ወጪ እስካሁን ይፋ አልተደረገም።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0