የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአማራ ክልል የባህር ዳር ሪጅን ከ15ሺ በላይ አዲስ ዜጎችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ አደረገ
13:32 23.04.2025 (የተሻሻለ: 13:54 23.04.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአማራ ክልል የባህር ዳር ሪጅን ከ15ሺ በላይ አዲስ ዜጎችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ አደረገ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአማራ ክልል የባህር ዳር ሪጅን ከ15ሺ በላይ አዲስ ዜጎችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ አደረገ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የባህር ዳር ሪጅን ባለፉት ዘጠኝ ወራት አዳዲስ ደንበኞችን ኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ 63 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር፣ 134 ኪ.ሜ የዝቅተኛ መስመር ዝርጋታና 175 ትራንስፎርመር የማስቀመጥ ሥራ አከናውኗል።
ከመኖሪያ ቤት ተጠቃሚዎች በተጨማሪ የትምህርት፣ የውሃ ተቋማትና ኢንዱስትሪዎች ደንበኞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉንም አገልግሎቱ ጨምሮ ገልጿል።
በተጨማሪም በመልሶ ግንባታ በሠራቸው ተጨማሪ ተግባራት የኃይል መቆራረጥ ያለባቸውን አካባቢዎች ችግር መቅረፍ መቻሉን አስታውቋል።