የሩሲያ መንግሥት ዘመናዊ ተንቀሳቃሽ ላብራቶሪ ለኢትዮጵያ ለገሰ

ሰብስክራይብ

የሩሲያ መንግሥት ዘመናዊ ተንቀሳቃሽ ላብራቶሪ ለኢትዮጵያ ለገሰ

ላብራቶሪውን የሩሲያ የሸማቾች መብት እና የዜጎች ደህንነት ጥበቃ ኤጀንሲ ኃላፊ ዶክተር አና ፖፖቫ ለኢትዮጵያ ጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ አስረክበዋል።

ሩሲያ ሰር የሆነው ይህ ላብራቶሪ "በሽታን ለመቆጣጠር እና ለመከላከል" አስተዋጽኦ ያደርጋል ሲሉ ኃላፊዋ ዶክተር አና ፖፖቫ በርክክብ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ተናግረዋል።

ዶክተር መቅደስ ዳባ በበኩላቸው ተንቀሳቃሽ ላቦራቶሪው የኢትዮጵያን የጤና ስርዓት በማጠናከር በተለይም ተላላፊ በሽታዎችን የመቋቋም አቅም በማጎልበት በኩል ጉልህ ሚና ይኖረዋል ማለታቸውን የስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ ዘግቧል።

የሕክምና መሳሪያው በአንድ ጊዜ 300 በሽታዎችን የመለየት አቅም እንዳለውም ጠቁመዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የሩሲያ መንግሥት ዘመናዊ ተንቀሳቃሽ ላብራቶሪ ለኢትዮጵያ ለገሰ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የሩሲያ መንግሥት ዘመናዊ ተንቀሳቃሽ ላብራቶሪ ለኢትዮጵያ ለገሰ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0