https://amh.sputniknews.africa
ፑቲን በካሽሚር ቢያንስ ለ24 ሰዎች ሞት ምክንያት በሆነው የሽብር ጥቃት የተሰማቸውን ሐዘን ለህንድ መንግሥት ገለፁ
ፑቲን በካሽሚር ቢያንስ ለ24 ሰዎች ሞት ምክንያት በሆነው የሽብር ጥቃት የተሰማቸውን ሐዘን ለህንድ መንግሥት ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
ፑቲን በካሽሚር ቢያንስ ለ24 ሰዎች ሞት ምክንያት በሆነው የሽብር ጥቃት የተሰማቸውን ሐዘን ለህንድ መንግሥት ገለፁ "ይህ አረመኔያዊ ወንጀል በምንም መልኩ ተገቢ ሊሆን አይችልም" ሲሉ የክሬምሊኑ መሪ ተናግረዋል። በታዋቂው የቱሪስት... 22.04.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-04-22T20:24+0300
2025-04-22T20:24+0300
2025-04-22T20:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/16/230026_0:209:1280:929_1920x0_80_0_0_554d65b3080ecefa7f79f81c8bfdee78.jpg
ፑቲን በካሽሚር ቢያንስ ለ24 ሰዎች ሞት ምክንያት በሆነው የሽብር ጥቃት የተሰማቸውን ሐዘን ለህንድ መንግሥት ገለፁ "ይህ አረመኔያዊ ወንጀል በምንም መልኩ ተገቢ ሊሆን አይችልም" ሲሉ የክሬምሊኑ መሪ ተናግረዋል። በታዋቂው የቱሪስት መዳረሻ ፓሃልጋም ታጣቂዎች ዛሬ ማክሰኞ በቱሪስቶች ላይ ተኩስ መክፈታቸው ተሰምቷል። ድርጊቱን ያወገዙት የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ፤ የጥቃቱ ፈፃሚዎች ለፍርድ እንደሚቀርቡ ቃል ገብተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/04/16/230026_0:89:1280:1049_1920x0_80_0_0_9a3135532f75df02724f0fb0c76ee8e7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፑቲን በካሽሚር ቢያንስ ለ24 ሰዎች ሞት ምክንያት በሆነው የሽብር ጥቃት የተሰማቸውን ሐዘን ለህንድ መንግሥት ገለፁ
20:24 22.04.2025 (የተሻሻለ: 20:44 22.04.2025) ፑቲን በካሽሚር ቢያንስ ለ24 ሰዎች ሞት ምክንያት በሆነው የሽብር ጥቃት የተሰማቸውን ሐዘን ለህንድ መንግሥት ገለፁ
"ይህ አረመኔያዊ ወንጀል በምንም መልኩ ተገቢ ሊሆን አይችልም" ሲሉ የክሬምሊኑ መሪ ተናግረዋል።
በታዋቂው የቱሪስት መዳረሻ ፓሃልጋም ታጣቂዎች ዛሬ ማክሰኞ በቱሪስቶች ላይ ተኩስ መክፈታቸው ተሰምቷል።
ድርጊቱን ያወገዙት የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ፤ የጥቃቱ ፈፃሚዎች ለፍርድ እንደሚቀርቡ ቃል ገብተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
@sputnik_ethiopia
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን