ፕሬዝዳንት ፑቲን የኦማን ሱልጣንን ግብዣ ተቀብለው ሀገሪቱን እንደሚጎበኙ መሪዎች በጋራ የሰጡት መግለጫ አመለከተ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፕሬዝዳንት ፑቲን የኦማን ሱልጣንን ግብዣ ተቀብለው ሀገሪቱን እንደሚጎበኙ መሪዎች በጋራ የሰጡት መግለጫ አመለከተ
ፕሬዝዳንት ፑቲን የኦማን ሱልጣንን ግብዣ ተቀብለው ሀገሪቱን እንደሚጎበኙ መሪዎች በጋራ የሰጡት መግለጫ አመለከተ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.04.2025
ሰብስክራይብ

ፕሬዝዳንት ፑቲን የኦማን ሱልጣንን ግብዣ ተቀብለው ሀገሪቱን እንደሚጎበኙ መሪዎች በጋራ የሰጡት መግለጫ አመለከተ

የሁለቱ መሪዎች የጋራ መግለጫ የሚከትሉን ቁልፍ ነጥቦች አካቷል ፦

⏺ ሩሲያ እና ኦማን የፍልስጤማዉያን ፍላጎት ከግምት ውስጥ ባስገባ መልኩ ለጥያቄያቸው ፍትሃዊ መፍትሄ አስፈላጊ ነው ብለው ያምናሉ ፤

⏺ የእስራኤል ወታደሮች ከጋዛ ሰርጥ እና በሀይል ከተያዙ ሁሉም የፍልስጤም ግዛቶች መውጣት አለባቸው፤

⏺ ሞስኮ እና ሙስካት የተባበሩት መንግስታት ቻርተርን ማክበር እና ግጭቶችን እና ቀውሶችን በፖለቲካዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መንገድ መፍታት አስፈላጊ መሆኑን አፅንዖት ሰጥተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

@sputnik_ethiopia

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0