በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ15 ሺ በላይ ሰዎች ተጠቃሚ የሚያደርግ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመረቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ15 ሺ በላይ ሰዎች ተጠቃሚ የሚያደርግ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመረቀ
በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ15 ሺ በላይ ሰዎች ተጠቃሚ የሚያደርግ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመረቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.04.2025
ሰብስክራይብ

  በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ15 ሺ በላይ ሰዎች ተጠቃሚ የሚያደርግ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመረቀ

በክልሉ ኩርሙክ ወረዳ ሆራ-አዘብ የገጠር ከተማ የተገነባው የመጠጥ ዉሃ ፕሮጀክት ከ300 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደተደረገበት የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል።

የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻዲሊ ሀሰን እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ የመጠጥ ውሃ አገልግሎቱን በጋራ እንዳስጀመሩ ሚኒስቴሩ ጨምሮ ገልጿል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0