ኢትዮጵያ አዲሱን የልማት ባንክ ለመቀላቀል የብሪክስ አባላትን ድጋፍ ማግኘቷን አስታወቀች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ አዲሱን የልማት ባንክ ለመቀላቀል የብሪክስ አባላትን ድጋፍ ማግኘቷን አስታወቀች
ኢትዮጵያ አዲሱን የልማት ባንክ ለመቀላቀል የብሪክስ አባላትን ድጋፍ ማግኘቷን አስታወቀች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.04.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ አዲሱን የልማት ባንክ ለመቀላቀል የብሪክስ አባላትን ድጋፍ ማግኘቷን አስታወቀች

ባንኩን ለመቀላቀል ጥያቄ ማቅረቧን እና በቅርቡም ሂደቶቹን አልፋ እንደምተቀላቀል ያላቸውን ተስፋ ያሳወቁት በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልኡልሰገድ ታደሰ ናቸው።

አምባሳደሩ አክለውም ኢትዮጵያ ባንኩን ከተላቀለች የትኩረት አቅጣጫዎቿ ባንኩ ቅድሚያ ከሚሰጣቸው ዘርፎች መካከል ግብርና፣ ኢነርጂ፣ ማኑፋክቸሪንግ ይሆናሉ ብለዋል። 

አምባሳደሩ ከቲቪ ብሪክስ ጋር በነበራቸው ቃለ-መጠየቅ ኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ ያላትን አቅም የዘረዘሩ ሲሆን ብሪክስ የተቀላቀለችበት አንዱ አላማ የኢኮኖሚ ትስስሯን ለማጠናከር መሆኑን እና ለዚህም የቱሪዝም ኢንደስትሪው አንዱ መንገድ መሆኑን ገልፀዋል።

@sputnik_ethiopia

መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን

አዳዲስ ዜናዎች
0